ሩሲያ በግዛቷ ላይ ለሚደርስባት ጥቃት ሁሌም ምላሽ እንደምትሰጥ ፑቲን ተናገሩ

ሰብስክራይብ
ሩሲያ በግዛቷ ላይ ለሚደርስባት ጥቃት ሁሌም ምላሽ እንደምትሰጥ ፑቲን ተናገሩ ፑቲን ይህን የተናገሩት ከዩሬዥያ ጠቅላይ የኢኮኖሚ ምክር ቤት ስብሰባ በኋላ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ነው።እንደ ፑቲን ገለጻ አስፈላጊ ከሆነ ሩሲያ ኦርሽኒክ ሚሳይል እንደገና መጠቀም እንደምትችል ሆናም ችኮላ ላይ አይደለንም ብለዋል። ሩሲያ የዩክሬንን ግጭት ማቆም ትፈልጋለች ሲሉም ተናግረዋል። ፑቲን እንደተናገሩት ባይደን የዩክሬንን የኔቶ አባልነት ስለማዘግየት በ2021 ሀሳብ አቅርበው ነበር።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0