ሱዳን የሩሲያ የባህር ኃይል ሎጂስቲክስ ማዕከልን ለማስተናገድ ፈቃደኛ አለመሆኗን የሚገልጹ ዘገባዎች ሀሰተኛ ናቸው ሲል የሩሲያ ኢምባሲ ገለጸ የሱዳን የመረጃ ምንጮችን የጠቀሱ በርካታ የምዕራባውያን ሚዲያዎች፤ ካርቱም ከዩናይትድ ስቴትስ ሊጣልበት የሚችለውን ማዕቀብ በመስጋት፤ የሩሲያ የባህር ኃይል የሎጂስቲክስ ማዕከልን ለማስተናገድ ከሞስኮ ጋር የተደረገውን ስምምነት ውድቅ አድርጋለች ሲሉ ዘግበዋል። የሩሲያ ባህር ኃይል የሎጂስቲክስ ማዕከሉን ለማቋቋም በሀገራቱ መካከል የተደረገው ስምምነት በታህሳስ 2020 መጀመሪያ ላይ ነበር ይፋ የሆነው። የሎጂስቲክስ ማዕከሉ ለጥገና፣ ለአቅርቦቶች እና ለሩሲያውያን መርከብ ሠራተኞች ማረፊያነት ጥቅም ላይ እንዲውል የታሰበ ነበር። በሰነዱ መሠረት በሎጂስቲክስ ማዕከሉ ከፍተኛው የሰራተኞች ብዛት ከ300 ሰዎች አይበልጥም። በተመሳሳይ ጊዜ ከአራት በላይ የሩሲያ መርከቦች በማዕከሉ መገኘት አይችሉም።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ሱዳን የሩሲያ የባህር ኃይል ሎጂስቲክስ ማዕከልን ለማስተናገድ ፈቃደኛ አለመሆኗን የሚገልጹ ዘገባዎች ሀሰተኛ ናቸው ሲል የሩሲያ ኢምባሲ ገለጸ
ሱዳን የሩሲያ የባህር ኃይል ሎጂስቲክስ ማዕከልን ለማስተናገድ ፈቃደኛ አለመሆኗን የሚገልጹ ዘገባዎች ሀሰተኛ ናቸው ሲል የሩሲያ ኢምባሲ ገለጸ
Sputnik አፍሪካ
ሱዳን የሩሲያ የባህር ኃይል ሎጂስቲክስ ማዕከልን ለማስተናገድ ፈቃደኛ አለመሆኗን የሚገልጹ ዘገባዎች ሀሰተኛ ናቸው ሲል የሩሲያ ኢምባሲ ገለጸ የሱዳን የመረጃ ምንጮችን የጠቀሱ በርካታ የምዕራባውያን ሚዲያዎች፤ ካርቱም ከዩናይትድ ስቴትስ ሊጣልበት... 25.12.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-12-25T13:13+0300
2024-12-25T13:13+0300
2024-12-25T13:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ሱዳን የሩሲያ የባህር ኃይል ሎጂስቲክስ ማዕከልን ለማስተናገድ ፈቃደኛ አለመሆኗን የሚገልጹ ዘገባዎች ሀሰተኛ ናቸው ሲል የሩሲያ ኢምባሲ ገለጸ
13:13 25.12.2024 (የተሻሻለ: 13:44 25.12.2024)
ሰብስክራይብ