የዩናይትድ ስቴትስ የባዮሎጂካል እንቅስቃሴዎች በአፍሪካ፡ የሩሲያ ጦር ኃይሎች የጨረር፣ ኬሚካላዊ እና ባዮሎጂካል መከላከያ ኃይሎች ምክትል ዋና አዛዥ አሌክሲ ሪትሼቭ ከሰጡት መግለጫ የተወሰዱ ቁልፍ ነጥቦች፦ 🟠 ዩናይትድ ስቴትስ ሴኔጋል ውስጥ ዩክሬን ይሰሩ የነበሩ የፔንታጎን ተቋራጮችን እየተጠቀመች ነው። 🟠 በባዮ ቁጥጥር ስርዓት ውስጥ የሚሳተፉ ሀገራት በዩናይትድ ስቴትስ ላይ ጥገኛ እየሆኑ መጥተዋል። 🟠 አሜሪካ በአፍሪካ ያላትን ወታደራዊ-ባዮሎጂካል ይዞታ እያሳደገች ነው። 🟠 ፔንታጎን ዛምቢያ ውስጥ በተለይ አደገኛ በሆኑ ተላላፊ በሽታ አምጪ ተህዋሲያን ላይ ምርምር ማድረግ ጀምሯል። 🟠 በዩክሬን የተሞከረው የአሜሪካ ስጋት ላይ ያተኮረ የባዮሎጂካል ስርዓት በአፍሪካ ጥቅም ላይ እየዋለ ነው። 🟠 አሜሪካ በባዮሎጂካል እና መርዛማ ንጥረ ነገር የጦር መሳሪያ ስምምነት ስር የተቀመጡ ግዴታዎችን በማፍረስ ወታደራዊ-ባዮሎጂካል አቅሟን እያሳደገች ነው። 🟠 አሜሪካ አፍሪካን የአደገኛ ተላላፊ በሽታ አምጪ ተህዋስያን መገኛ አድርጋ ትቆጥራለች። 🟠 የኢቦላ ቫይረስ ናሙናዎች በሕገ-ወጥ መንገድ ከአፍሪካ ወደ አሜሪካ ተልከዋል። 🟠 የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አፍሪካ ውስጥ በአሜሪካ ባዮ ላብራቶሪ ውስጥ የተሳተፉ ከ30 በላይ ግለሰቦችን ለይቷል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
የዩናይትድ ስቴትስ የባዮሎጂካል እንቅስቃሴዎች በአፍሪካ፡ የሩሲያ ጦር ኃይሎች የጨረር፣ ኬሚካላዊ እና ባዮሎጂካል መከላከያ ኃይሎች ምክትል ዋና አዛዥ አሌክሲ ሪትሼቭ ከሰጡት መግለጫ የተወሰዱ ቁልፍ ነጥቦች፦
19:48 24.12.2024 (የተሻሻለ: 20:14 24.12.2024)
ሰብስክራይብ