በሶማሊያ የውጭ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር ዴኤታ የተመራ ልዑክ ለሥራ ጉብኝት ኢትዮጵያ ገባ የሶማሊያ የልዑካን ቡድን በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከተመራ ልዑክ ጋር ውይይት አድርጓል። ውይይቱ፤ የአንካራውን ስምምነት ለማፅናት እና በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን ግንኙነት ማጠናከር ላይ ያነጣጠረ ነው። በዚህ ወቅት ኢትዮጵያ የአንካራውን ስምምነት ሙሉ በሙሉ ለመተግበር ቁርጠኛ መሆኗን አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ተናግዋል። የሶማሊያ የውጭና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር ዴኤታ አሊ ኦማር በበኩላቸው ስምምነቱን ተግባራዊ ለማድረግ የሚያስችል ውይይት ማድረጋቸውን ተናግረዋል ሲሉ የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል። ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ በሶማሊላንድ ጉዳይ የገቡበትን አለመግባባት፤ ታኅሣሥ 2፣ 2017 ዓ.ም በተርክዬ አሸማጋይነት ለመፍታት መስማማታቸው ይታወቃል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
በሶማሊያ የውጭ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር ዴኤታ የተመራ ልዑክ ለሥራ ጉብኝት ኢትዮጵያ ገባ
በሶማሊያ የውጭ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር ዴኤታ የተመራ ልዑክ ለሥራ ጉብኝት ኢትዮጵያ ገባ
Sputnik አፍሪካ
በሶማሊያ የውጭ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር ዴኤታ የተመራ ልዑክ ለሥራ ጉብኝት ኢትዮጵያ ገባ የሶማሊያ የልዑካን ቡድን በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከተመራ ልዑክ ጋር ውይይት አድርጓል። ውይይቱ፤ የአንካራውን ስምምነት... 24.12.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-12-24T17:46+0300
2024-12-24T17:46+0300
2024-12-24T18:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
በሶማሊያ የውጭ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር ዴኤታ የተመራ ልዑክ ለሥራ ጉብኝት ኢትዮጵያ ገባ
17:46 24.12.2024 (የተሻሻለ: 18:14 24.12.2024)
ሰብስክራይብ