የሞዛምቢክ ሕገ-መንግሥታዊ ምክር ቤት የገዥውን ፓርቲ የምርጫ ድል አረጋገጠ ውሳኔው፤ ከሁለት ወራት በላይ በዘለቀ ተቃውሞ ከአንድ መቶ በላይ ሰዎች መገደላቸውን ተከትሎ የመጣ ነው። የሕገ-መንግሥታዊ ምክር ቤቱ ፕሬዝዳንት ዳኛ ሉሲያ ዳ ሉዝ ሪቤሮ፤ የፍሬሊሞ ፓርቲ እጩው ዳንኤል ፍራንሲስኮ ቻፖ፤ የሞዛምቢክ ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ሆነው መመረጣቸውን አስታውቀዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የሞዛምቢክ ሕገ-መንግሥታዊ ምክር ቤት የገዥውን ፓርቲ የምርጫ ድል አረጋገጠ
የሞዛምቢክ ሕገ-መንግሥታዊ ምክር ቤት የገዥውን ፓርቲ የምርጫ ድል አረጋገጠ
Sputnik አፍሪካ
የሞዛምቢክ ሕገ-መንግሥታዊ ምክር ቤት የገዥውን ፓርቲ የምርጫ ድል አረጋገጠ ውሳኔው፤ ከሁለት ወራት በላይ በዘለቀ ተቃውሞ ከአንድ መቶ በላይ ሰዎች መገደላቸውን ተከትሎ የመጣ ነው። የሕገ-መንግሥታዊ ምክር ቤቱ ፕሬዝዳንት ዳኛ ሉሲያ ዳ ሉዝ ሪቤሮ፤... 23.12.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-12-23T19:36+0300
2024-12-23T19:36+0300
2024-12-23T20:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий