ሃንጋሪ በሩሲያ እና ዩክሬን ግጭት ያቀረበችው የገና ተኩስ አቁም የሰላም ሂደት ለማስጀመር ይረዳል ሲሉ የሀገሪቱ ከፍተኛ ዲፕሎማት ተናገሩ

ሰብስክራይብ
ሃንጋሪ በሩሲያ እና ዩክሬን ግጭት ያቀረበችው የገና ተኩስ አቁም የሰላም ሂደት ለማስጀመር ይረዳል ሲሉ የሀገሪቱ ከፍተኛ ዲፕሎማት ተናገሩ "በጠረጴዛ ዙሪያ ዘላቂ የሰላም መፍትሄ ለማግኘት የተኩስ አቁም አስፈላጊ ነው። የተቃረበው የገና በዓል ለዚህ ጥሩ መድረክ ሊሆን ይችል ነበር ብዬ አስባለሁ" ሲሉ የሃንጋሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፒተር ሲጃርቶ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0