የመጀመሪያው የኢትዮ-ቻይና የፊልምና ቴሌቪዥን ፌስቲቫል በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መካሄድ ጀመረ በዓይነቱ የመጀመሪያ የሆነው የፊልም ፌስቲቫል የብሪክስ አባል ሀገራትን የፊልም ኢንዱስትሪ ትብብር የማጠናከር ግብ አንግቧል። ፌስቲቫሉ በኢትዮጵያ እና ቻይና መካከል የቱሪዝም፣ የባህል እና የህዝብ ለህዝብ ትስስርን ለማጠናከር እንደሚረዳም ተገልጿል። በፌስቲቫሉ በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ፊልም ‘ሂሩት አባቷ ማነው’ን ጨምሮ ሌሎች የሁለቱ ሀገራት ፊልሞች ለዕይታ ይበቃሉ። በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ቼን ሃይ በዚህ ወቅት ኢትዮጵያና ቻይና በኪነ-ጥበብ ቀደምት ስልጣኔ ያላቸው መሆኑን ገልጸዋል። ፌስቲቫሉም የሁለቱን ሀገራት የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት የበለጠ በማጠናከር የባህል ትውውቅን ለማሳደግ እንደሚረዳ ተናግረዋል። ፌስቲቫሉ እስከ ታህሳስ 14 ቀን 2017 ዓ.ም ይካሄዳል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የመጀመሪያው የኢትዮ-ቻይና የፊልምና ቴሌቪዥን ፌስቲቫል በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መካሄድ ጀመረ
የመጀመሪያው የኢትዮ-ቻይና የፊልምና ቴሌቪዥን ፌስቲቫል በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መካሄድ ጀመረ
Sputnik አፍሪካ
የመጀመሪያው የኢትዮ-ቻይና የፊልምና ቴሌቪዥን ፌስቲቫል በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መካሄድ ጀመረ በዓይነቱ የመጀመሪያ የሆነው የፊልም ፌስቲቫል የብሪክስ አባል ሀገራትን የፊልም ኢንዱስትሪ ትብብር የማጠናከር ግብ አንግቧል። ፌስቲቫሉ በኢትዮጵያ እና ቻይና... 23.12.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-12-23T15:51+0300
2024-12-23T15:51+0300
2024-12-23T16:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የመጀመሪያው የኢትዮ-ቻይና የፊልምና ቴሌቪዥን ፌስቲቫል በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መካሄድ ጀመረ
15:51 23.12.2024 (የተሻሻለ: 16:14 23.12.2024)
ሰብስክራይብ