በባለፉት አመታት ከነበረው የዩክሬን ወጭ 90 በመቶው  የምእራባውያን የገንዘብ እርዳታ መሆኑ ታወቀ

ሰብስክራይብ
በባለፉት አመታት ከነበረው የዩክሬን ወጭ 90 በመቶው  የምእራባውያን የገንዘብ እርዳታ መሆኑ ታወቀ ከጎርጎሮሳውያኑ የካቲት 2022 እስከ ታህሳስ 2024 ድረስ የምእራቡ አለም 238.5 ቢሊዮን ዶላር ለኬቭ አገዛዝ ሰጥቷል። በተመሳሳይ ወቅት የነበረው የኬቭ ወጪ 274.6 ቢሊዩን ዶላር አካባቢ ይገመታል። በተመሳሳይ ጊዜ ወቅት ለዩክሬን ቃል የተገባላት 416 ቢሊዮን ዶላር ሲሆን ያገኘችው ግን 238.5 ቢሊዩን ዶላር ቃል ከተገባው በ43 በመቶ ያነሰ ነው። ቀደምብሎ የሩሲያ የውጭ ደህንነት አገልግሎት ሀላፊ ሰርጌ ናርይሽኪን እንዳስረዱት የዩክሬን ወደ አውሮፓ መጠቃቀል ሙከራ ዛሬ ላይ መኖሯን ለማስቀጠል የሚታይ የፖለቲካ እና የኢኮኖሚ ክፍል የሌላት "የፈረሰች ሀገር" ሆናለች።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦  APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0