የኢትዩጵያ አየር መንገድ ለበረራ አባላቱ የሚያገለግል ባለ ስምንት ወለል እጅግ ዘመናዊ የመኪና ማቆሚያ ህንፃ አስመረቀይህ በትላንትናው እለት በይፋ የተመረቀው እጅግ ዘመናዊ የመኪና ማቆሚያ ህንፃ ለመግንባት አንድ አመት ብቻ የፈጀበት ሲሆን በ48,000 ስኩዬር ካሬሜትር ላይ አርፏል። ይህ መኪና ማቆሚያ 1300 መኪኖችን በአንድ ጊዜ ማቆም የሚችል ፣ አካል ጉዳተኞችን ተደራሽ ያደረገ እና የኤሌክትሪክ መኪኖችን ቻርጅ ማድረጊያ የተገጠመለት ነው። የምረቃ ዝግጅቱ ላይ የአየር መንገዱ ዋና ስራ አስፈፃሚ መስፍን ጣሰው እና ሌሎች ከፍተኛ የአየር መንገዱ አመራሮች እንደተገኙ ፋና ዘግቧል።ምስሎቹ ከአየር መንገዱ የማህበራዊ ትስስር ገፆች የተገኙ ናቸው መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የኢትዩጵያ አየር መንገድ ለበረራ አባላቱ የሚያገለግል ባለ ስምንት ወለል እጅግ ዘመናዊ የመኪና ማቆሚያ ህንፃ አስመረቀ
የኢትዩጵያ አየር መንገድ ለበረራ አባላቱ የሚያገለግል ባለ ስምንት ወለል እጅግ ዘመናዊ የመኪና ማቆሚያ ህንፃ አስመረቀ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዩጵያ አየር መንገድ ለበረራ አባላቱ የሚያገለግል ባለ ስምንት ወለል እጅግ ዘመናዊ የመኪና ማቆሚያ ህንፃ አስመረቀይህ በትላንትናው እለት በይፋ የተመረቀው እጅግ ዘመናዊ የመኪና ማቆሚያ ህንፃ ለመግንባት አንድ አመት ብቻ የፈጀበት ሲሆን በ48,000... 22.12.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-12-22T14:45+0300
2024-12-22T14:45+0300
2024-12-22T15:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የኢትዩጵያ አየር መንገድ ለበረራ አባላቱ የሚያገለግል ባለ ስምንት ወለል እጅግ ዘመናዊ የመኪና ማቆሚያ ህንፃ አስመረቀ
14:45 22.12.2024 (የተሻሻለ: 15:14 22.12.2024)
ሰብስክራይብ