'በምእራባውያን ያለመፈለግ ስሜት' የደቡብ ግሎባል ሀገሮች ከብሪክስ ጋር ያላቸው ግንኙነት እንዲያድግ አድርጓል በማለት ፕሮፌሰሩ ተናገሩ 

ሰብስክራይብ
'በምእራባውያን ያለመፈለግ ስሜት' የደቡብ ግሎባል ሀገሮች ከብሪክስ ጋር ያላቸው ግንኙነት እንዲያድግ አድርጓል በማለት ፕሮፌሰሩ ተናገሩ  በዩስአይዩ - አፍሪካ ውስጥ የታሪክ እና አለምአቀፍ ግንኙነት ባለሙያ የሆኑት ፕሮፌሰር ማቻሪያ ሙኔኔ ፤ የሩሲያ ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን  በጎርጎሮሳዊያኑ አመት መጨረሻ በሚደረገው አመታዊ የቀጥታ ጥያቄና መልስ እንዲሁም ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ብሪክስ ምእራባዊያንን መቃረኛ አይደለም ብለው ግልፅ ማድረጋቸውን ተናግረዋል።   " ጂ -ሰባትንም ሆነ ሌሎችን የምእራባውያንን ቡድኖች መቃረን አስፈላጊ አይደለም ። ይሄ ብዙ ሀገሮችን የሚያገናኝ የራሱ የሆነ እሴት ያለው ስብስብ ነው ወደፊትም እንደዚሁ ነው በግልፅ እየቀጠለ የሚሄደው " በማለት ፕሮፌሰሩ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። ፕሮፌሰር ማችሪያ ሙኔኔ እንዳመኑት " በጣም ብዙ የአፍሪካ ሀገሮች በብሪክስ ቡድን እየተሳቡ ነው፤ ምክንያቱ ደግሞ የምእራቡ አለም የበላይነት አማራጭ እየሆነ በመምጣቱ ነው" ብለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦  APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0