በኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፑብሊክ ድልድይ ተደርምሶ መላ አካባቢው ላይ "ሙሉ ለሙሉ የመነጠል ስጋት" አስከተለ መንግሥት "በእነዚህ ወሳኝ መንገዶች ላይ ያለውን ትራፊክ ለማስተካከልና ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ቀውስን ለማስወገድ በአስቸኳይ እርምጃ መውሰድ አለበት" ሲሉ ተጽዕኖ የተደረሰበት የሃውት-ኡሌ ግዛት ገዢ ገለጸዋል።በኤምቦ ወንዝ ብሔራዊ መንገድ 25 ላይ የሚገኘው ድልድዩ አርብ ዕለት የመደርመስ አደጋ አጋጥሞታል። ይህ አደጋ የተከሰተው በጎርጎሮሳውያኑ መስከረም 2023 ቦሞካንዲ የተባለ ሌላ ድልድይ መደርመሱን ተከትሎ ነው። ይህ ሁለተኛው አደጋ ሃውት-ኡሌን ሙሉ በሙሉ ለብቻው የማስቀረት ስጋት አለው፤ በዚህም መሠረታዊ ሸቀጦች አቅርቦት ሊቋረጥ ይችላል።ምስሎቹ ከማህበራዊ ሚዲያ የተገኙ ናቸው።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
በኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፑብሊክ ድልድይ ተደርምሶ መላ አካባቢው ላይ "ሙሉ ለሙሉ የመነጠል ስጋት" አስከተለ
በኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፑብሊክ ድልድይ ተደርምሶ መላ አካባቢው ላይ "ሙሉ ለሙሉ የመነጠል ስጋት" አስከተለ
Sputnik አፍሪካ
በኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፑብሊክ ድልድይ ተደርምሶ መላ አካባቢው ላይ "ሙሉ ለሙሉ የመነጠል ስጋት" አስከተለ መንግሥት "በእነዚህ ወሳኝ መንገዶች ላይ ያለውን ትራፊክ ለማስተካከልና ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ቀውስን ለማስወገድ በአስቸኳይ እርምጃ መውሰድ አለበት"... 22.12.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-12-22T10:15+0300
2024-12-22T10:15+0300
2024-12-22T10:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
በኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፑብሊክ ድልድይ ተደርምሶ መላ አካባቢው ላይ "ሙሉ ለሙሉ የመነጠል ስጋት" አስከተለ
10:15 22.12.2024 (የተሻሻለ: 10:44 22.12.2024)
ሰብስክራይብ