የናይጄሪያው ትምህርት ቤት ኩነት ወደ ሀዘን ተለውጦ ከደርዘን በላይ ህፃናት ሞት አጋጠመዉ በናይጄሪያ ኦዮ ግዛት በሚገኝ አይዳባን ትምህርት ቤት ውስጥ በተደረገ ኩነት ላይ ያጋጠመው አሰቃቂ አደጋ 35 ህፃናት ሞተዋል። ይህ ኩነት በአካባቢው ራዲዩ ጣቢያ እና በዊንግስ ፋውንዴሽን አማካኝነት የተዘጋጀ ሲሆን 5000 ወጣቶችን ለማሳተፍ ሙከራ በተደረገበት ወቅት ነው።ይህ "አጓጊ ሽልማቶች" ፣ የውጭ የትምህርት እድል እና ስጦታዎች ቃል የተገቡበት ኩነት ነበር። የቤት ውስጥ የግድያ ምርመራ የተከፈተ ሲሆን ቸኩነቱ ዋና የገንዘብ ደጋፊ በቁጥጥር ስር ውሏል። " አሁን በሀዘናች ወቅት ፕሬዝዳንት ቲኑቡ በዚህ አደጋ ከተጎዱ ቤተሰቦች ጎን ይቆማሉ ፤ በዚህ አደጋ ለተለዩን ነፍሶች አምላክ ሰላሙን እንዲሰጣቸው ይፀልያሉ" በማለት የናይጄሪያ ፕሬዝዳንት በመግለጫቸው አስታውቀዋል ።የኦዩ ግዛት አስተዳዳሪ ሴዪ ማኪንዴም ሀዘናቸውን የገለፁ ሲሆን ይህ አደጋ እንዲፈጠር ምክንያት የሆኑትን ሁሉ ተጠያቂ ይሆናሉ ብለዋል ። ምርመራው እየተካሄደ በመሆኑ ህዝቡ እንዲረጋጋ ባለስልጣናት ጥሪ አቅርበዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የናይጄሪያው ትምህርት ቤት ኩነት ወደ ሀዘን ተለውጦ ከደርዘን በላይ ህፃናት ሞት አጋጠመዉ
የናይጄሪያው ትምህርት ቤት ኩነት ወደ ሀዘን ተለውጦ ከደርዘን በላይ ህፃናት ሞት አጋጠመዉ
Sputnik አፍሪካ
የናይጄሪያው ትምህርት ቤት ኩነት ወደ ሀዘን ተለውጦ ከደርዘን በላይ ህፃናት ሞት አጋጠመዉ በናይጄሪያ ኦዮ ግዛት በሚገኝ አይዳባን ትምህርት ቤት ውስጥ በተደረገ ኩነት ላይ ያጋጠመው አሰቃቂ አደጋ 35 ህፃናት ሞተዋል። ይህ ኩነት በአካባቢው ራዲዩ ጣቢያ... 21.12.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-12-21T18:03+0300
2024-12-21T18:03+0300
2024-12-21T18:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የናይጄሪያው ትምህርት ቤት ኩነት ወደ ሀዘን ተለውጦ ከደርዘን በላይ ህፃናት ሞት አጋጠመዉ
18:03 21.12.2024 (የተሻሻለ: 18:44 21.12.2024)
ሰብስክራይብ