የሩሲያ ደቡባዊ ኃይሎች በዶንዬትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ የሚገኘውን ኦስትሮቭስኮጎ መንደርን መቆጣጠራቸውን መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ " የደቡብ ጦር ኃይሎች በወሰዱት ወሳኝ ቆራጥ እርምጃ በዶንዬትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ የሚገኘውን ኦስትሮቭስኮጎ መንደርን ነፃ አውጥተዋል" በማለት መግለጫው ይነበባል። ሚኒስቴሩ ጨምሮ የደቡብ ውጊያ ቡድን ባለፉት ቀናት 285 የዩክሬይን ወታደሮችን መግደሉን አስታውቋል። " የጠላት ጦር 285 የሚደርሱ ተዋጊዎችን ማጣቱ የታወቀ ሲሆን ፤ ሁለት ብረት ለበስ የውጊያ መኪኖችን ፣ ሁለት መኪኖችን ፣ አንድ ኤምኤም 122 ዲ 30 መድፍ ፣ አንድ አሜሪካን ሰራሽ 105 ኤምኤም ኤም 119 መድፍ እና አምስት የውጭ ጦር ማከማቻ ተደምስሷል" በማለት መግለጫዉ አስነብቧል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የሩሲያ ደቡባዊ ኃይሎች በዶንዬትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ የሚገኘውን ኦስትሮቭስኮጎ መንደርን መቆጣጠራቸውን መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
የሩሲያ ደቡባዊ ኃይሎች በዶንዬትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ የሚገኘውን ኦስትሮቭስኮጎ መንደርን መቆጣጠራቸውን መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ ደቡባዊ ኃይሎች በዶንዬትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ የሚገኘውን ኦስትሮቭስኮጎ መንደርን መቆጣጠራቸውን መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ " የደቡብ ጦር ኃይሎች በወሰዱት ወሳኝ ቆራጥ እርምጃ በዶንዬትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ የሚገኘውን ኦስትሮቭስኮጎ መንደርን... 21.12.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-12-21T16:30+0300
2024-12-21T16:30+0300
2024-12-21T16:34+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የሩሲያ ደቡባዊ ኃይሎች በዶንዬትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ የሚገኘውን ኦስትሮቭስኮጎ መንደርን መቆጣጠራቸውን መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
16:30 21.12.2024 (የተሻሻለ: 16:34 21.12.2024)
ሰብስክራይብ