የካናዳው ጠቅላይ ሚኒስትር ጀስቲን ትሩዳ ካቢኒአቸውን እንደገና እያዋቀሩ መሆኑን ሪፖርቶች አመላከቱ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዛሬው እለት አዳዲስ የካቢኔቸውን አባላት ለቃለ መሃላ በሪዱአ መሰብሰቢያ አዳራሽ መጥራታቸውን ግሎባል የዜና ማሰራጫ ሁለት ምንጮቹን በመጥቀስ ዘግቧል። ይህ የካቢኔ እንደገና መዋቀር እየተደረገ ያለው የፋይናንስ ሚኒስትሯ ክርስትያ ፍሪላንድ ከስራ በለቀቁ ማግስት ነው። ፍሪላንድ በዚህ ሳምንት መጀመሪያ በዋና ዋና ወጪዎች ውሳኔ ላይ የነበራቸውን አለመስማማት በመጥቀስ ከካቢኔነታቸው ለቀዋል። በመልቀቂያ ደብዳቤዋ የፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አሰተዳደር ፖሊሲ የሆነው "አሳሳቢ የኢኮኖሚ ብሄርተኝነት " እንዲሁም የ25 በመቶ ታሪፍ ጭማሪ ማስፈራሪያ "ከባድ ችግር" እንደሚፈጥር አብራርተዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የካናዳው ጠቅላይ ሚኒስትር ጀስቲን ትሩዳ ካቢኒአቸውን እንደገና እያዋቀሩ መሆኑን ሪፖርቶች አመላከቱ
የካናዳው ጠቅላይ ሚኒስትር ጀስቲን ትሩዳ ካቢኒአቸውን እንደገና እያዋቀሩ መሆኑን ሪፖርቶች አመላከቱ
Sputnik አፍሪካ
የካናዳው ጠቅላይ ሚኒስትር ጀስቲን ትሩዳ ካቢኒአቸውን እንደገና እያዋቀሩ መሆኑን ሪፖርቶች አመላከቱ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዛሬው እለት አዳዲስ የካቢኔቸውን አባላት ለቃለ መሃላ በሪዱአ መሰብሰቢያ አዳራሽ መጥራታቸውን ግሎባል የዜና ማሰራጫ ሁለት ምንጮቹን... 20.12.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-12-20T17:02+0300
2024-12-20T17:02+0300
2024-12-20T17:34+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የካናዳው ጠቅላይ ሚኒስትር ጀስቲን ትሩዳ ካቢኒአቸውን እንደገና እያዋቀሩ መሆኑን ሪፖርቶች አመላከቱ
17:02 20.12.2024 (የተሻሻለ: 17:34 20.12.2024)
ሰብስክራይብ