በሶሪያ የነበረን አላማ አሳክተናል ፤ የእስላማዊ ካሊፌት እንዳይቋቋም አድርገናል እናም አሸባሪዎች ወደ ስልጣን አይመጡም በማለት ፕሬዝዳንት ፑቲን ተናገሩ ከ10 አመታት በፊት ሩሲያ ወደ ሶሪያ የገባችው አሸባሪዎች በቦታው የራሳቸውን ግዛት እንዳይፈጥሩ ለማድረግ ነው ይህንንም አላማ አሳክተናል በማለት ፑቲን ተናግረዋል።እንደ ፕሬዝዳንቱ ገለፃ ሩሲያ በሶሪያ የእግረኛ ወታደሮች የሏትም ፤ ያላት የጦር ሰፈር ብቻ ነው። ከዚህ በተጨማሪ ፑቲን ፤ ሩሲያ 4000 የኢራን ተዋጊዎችን ወደ ቴህራን ማሸሿን አስረድተዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
በሶሪያ የነበረን አላማ አሳክተናል ፤ የእስላማዊ ካሊፌት እንዳይቋቋም አድርገናል እናም አሸባሪዎች ወደ ስልጣን አይመጡም በማለት ፕሬዝዳንት ፑቲን ተናገሩ
በሶሪያ የነበረን አላማ አሳክተናል ፤ የእስላማዊ ካሊፌት እንዳይቋቋም አድርገናል እናም አሸባሪዎች ወደ ስልጣን አይመጡም በማለት ፕሬዝዳንት ፑቲን ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
በሶሪያ የነበረን አላማ አሳክተናል ፤ የእስላማዊ ካሊፌት እንዳይቋቋም አድርገናል እናም አሸባሪዎች ወደ ስልጣን አይመጡም በማለት ፕሬዝዳንት ፑቲን ተናገሩ ከ10 አመታት በፊት ሩሲያ ወደ ሶሪያ የገባችው አሸባሪዎች በቦታው የራሳቸውን ግዛት እንዳይፈጥሩ... 19.12.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-12-19T16:23+0300
2024-12-19T16:23+0300
2024-12-19T16:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
በሶሪያ የነበረን አላማ አሳክተናል ፤ የእስላማዊ ካሊፌት እንዳይቋቋም አድርገናል እናም አሸባሪዎች ወደ ስልጣን አይመጡም በማለት ፕሬዝዳንት ፑቲን ተናገሩ
16:23 19.12.2024 (የተሻሻለ: 16:44 19.12.2024)
ሰብስክራይብ