ሩሲያ በሶሪያ ያላትን የጦር ሰፈር ለማቆየት እያጤነች ነው በማለት ፕሬዝዳንት ፑቲን ተናገሩ

ሰብስክራይብ
ሩሲያ በሶሪያ ያላትን የጦር ሰፈር ለማቆየት እያጤነች ነው በማለት ፕሬዝዳንት ፑቲን ተናገሩ ሩሲያ የጦር ሰፈሩን አሁን ላይ ለሶሪያ የሚሰጥ የሰብአዊ እርዳታ ለማስተላለፊያነት እየተጠቀመችበት ነው በማለት ፕሬዝዳንቱ አክለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦  APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0