ኢትዮጵያና ታንዛኒያ የሁለትዮሽ ግንኙነታቸውን የበለጠ ለማጠናከር ተስማሙ ሁለቱ ሀገራት ማክሰኞ እለት ባካሄዱት የኢትዮ-ታንዛንያ የጋራ የሚኒስትሮች የመጀመሪያ ስብሰባ ላይ ነው ስምምነቱን የተፈራረሙት። በስብሰባው ላይ ንግግር ያደረጉት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ፤ የኢትዮጵያ እና ታንዛንያ የሁለትዮሽ ግንኙነት ተጠናክሮ መቀጠሉን ተናግረዋል። የታንዛንያ የውጭ ጉዳይ እና የምስራቅ አፍሪካ ትብብር ሚኒስትር አምባሳደር ማሕሙድ ታቢት ኮምቦ በበኩላቸው ጸጥታ፣ ምጣኔ ሃብት፣ ቱሪዝምና መሰል ዘርፎች በቀጣይ በስፋት በትብብር መስራት የሚቻልባቸው ጉዳዮች መሆናቸውን ጠቁመዋል። ኢትዮጵያና ታንዛኒያ በኢንዱስትሪ፣ በንግድ፣ በቱሪዝም፣ በአቪዬሽን፣ ስደትን መከላከል፣ በእንስሳት እርባታና በማቀነባበሪያ ዘርፎች አብሮ ለመሰራት የመግባቢያ ስምምነቶችን ተፈራርመዋል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያና ታንዛኒያ የሁለትዮሽ ግንኙነታቸውን የበለጠ ለማጠናከር ተስማሙ
ኢትዮጵያና ታንዛኒያ የሁለትዮሽ ግንኙነታቸውን የበለጠ ለማጠናከር ተስማሙ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያና ታንዛኒያ የሁለትዮሽ ግንኙነታቸውን የበለጠ ለማጠናከር ተስማሙ ሁለቱ ሀገራት ማክሰኞ እለት ባካሄዱት የኢትዮ-ታንዛንያ የጋራ የሚኒስትሮች የመጀመሪያ ስብሰባ ላይ ነው ስምምነቱን የተፈራረሙት። በስብሰባው ላይ ንግግር ያደረጉት የውጭ ጉዳይ... 18.12.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-12-18T14:46+0300
2024-12-18T14:46+0300
2024-12-18T15:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий