የፑቲን ፖሊሲዎች የአፍሪካ ህዝቦች ቅኝ አገዛዝን እንዲዋጉ የሚያነሳሳቸው ነው ሲሉ የፓን አፍሪካ ፓርላማ የልዑካን ቡድን መሪ ተናገሩ የአፍሪካ ሀገራት የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲንን የነጻነት ምልክታቸው እና ቅኝ አገዛዝን ለመዋጋት የጥንካሬ ምንጫቸው አድርገው ስለሚያዩዋቸው ያደንቋቸዋል እንዲሁም ያከብሯቸዋል ሲሉ፤ የኢትዮጵያ እንደራሴ እና የፓን አፍሪካ ፓርላማ ተጠባባቂ ፕሬዝዳንት አሸብር ጋዮ ከዶንዬትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ መሪ ጋር ባደረጉት ውይይት ተናግረዋል። ፖለቲከኛው አክለውም፤ አፍሪካ ከሩሲያ ጋር ያላት አጋርነት በጥንካሬ ላይ የተመሰረተ ሳይሆን፤ የአፍሪካ ሀገራት ሀብታቸውን የመቆጣጠር ሉዓላዊ መብት እንዲኖራቸው ሩሲያ በዓለም መድረክ በጽናት ስለምትታገል ነው ብለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የፑቲን ፖሊሲዎች የአፍሪካ ህዝቦች ቅኝ አገዛዝን እንዲዋጉ የሚያነሳሳቸው ነው ሲሉ የፓን አፍሪካ ፓርላማ የልዑካን ቡድን መሪ ተናገሩ
የፑቲን ፖሊሲዎች የአፍሪካ ህዝቦች ቅኝ አገዛዝን እንዲዋጉ የሚያነሳሳቸው ነው ሲሉ የፓን አፍሪካ ፓርላማ የልዑካን ቡድን መሪ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
የፑቲን ፖሊሲዎች የአፍሪካ ህዝቦች ቅኝ አገዛዝን እንዲዋጉ የሚያነሳሳቸው ነው ሲሉ የፓን አፍሪካ ፓርላማ የልዑካን ቡድን መሪ ተናገሩ የአፍሪካ ሀገራት የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲንን የነጻነት ምልክታቸው እና ቅኝ አገዛዝን ለመዋጋት የጥንካሬ... 16.12.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-12-16T17:42+0300
2024-12-16T17:42+0300
2024-12-16T18:04+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የፑቲን ፖሊሲዎች የአፍሪካ ህዝቦች ቅኝ አገዛዝን እንዲዋጉ የሚያነሳሳቸው ነው ሲሉ የፓን አፍሪካ ፓርላማ የልዑካን ቡድን መሪ ተናገሩ
17:42 16.12.2024 (የተሻሻለ: 18:04 16.12.2024)
ሰብስክራይብ