"ከሩሲያውያን ጎን የምንቆምበት ጊዜ አሁን ነው"፦ የፓን አፍሪካ ፓርላማ የልዑካን ቡድን በዶንዬትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ ጉብኝት አካሄደ "በአፍሪካ ያሉ ሰዎች የሩሲያን ድጋፍ በታሪክ ያስታውሳሉ።....እኛ በመርህ ደረጃ ለምዕራባውያን ዲሞክራሲዎች የምንለው በዲሞክራሲ ውስጥ አንዳንድ ግዜ የሰዎችን አስተያየት መስማት አስፈላጊ እንደሆነ ነው" በማለት የመታሰቢያ ሥነ-ሥርዓቱ ተሳታፊ ተናግረዋል። የልዑካን ቡድኑ በዶንዬትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ በሚገኘውና ከናዚ እና የዩክሬን ብሔርተኞች ጋር ተፋልማው የተዋደቁ ጀግኖች የመታሰቢያ ስፍራ በሆነው ሳውር-ሞጊላ አበባዎችን አኑረዋል። ከልዑካን ቡድኑ ዓላማዎች አንዱ ሁኔታዎችን መገምገም እና የትብብር እድሎችን፤ በተለይም የሰብዓዊ ዕርዳታ እና ኢኮኖሚያዊ ትስስሮችን፤ ማሰስ ነው ሲሉ የክልሉ ሴናተር አሌክሳንደር ቮሎሺን ተናግረዋል። የአፍሪካ ህብረት የህግ አውጭ አካል የሆነው የፓን አፍሪካ ፓርላማ፤ የአፍሪካ ዜጎች በአህጉራዊ ውይይቶች እና በውሳኔ አሰጣጦች ላይ እንዲሳተፉ መድረክ ይፈጥራል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
"ከሩሲያውያን ጎን የምንቆምበት ጊዜ አሁን ነው"፦ የፓን አፍሪካ ፓርላማ የልዑካን ቡድን በዶንዬትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ ጉብኝት አካሄደ
"ከሩሲያውያን ጎን የምንቆምበት ጊዜ አሁን ነው"፦ የፓን አፍሪካ ፓርላማ የልዑካን ቡድን በዶንዬትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ ጉብኝት አካሄደ
Sputnik አፍሪካ
"ከሩሲያውያን ጎን የምንቆምበት ጊዜ አሁን ነው"፦ የፓን አፍሪካ ፓርላማ የልዑካን ቡድን በዶንዬትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ ጉብኝት አካሄደ "በአፍሪካ ያሉ ሰዎች የሩሲያን ድጋፍ በታሪክ ያስታውሳሉ።....እኛ በመርህ ደረጃ ለምዕራባውያን ዲሞክራሲዎች የምንለው... 16.12.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-12-16T17:11+0300
2024-12-16T17:11+0300
2024-12-16T17:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
"ከሩሲያውያን ጎን የምንቆምበት ጊዜ አሁን ነው"፦ የፓን አፍሪካ ፓርላማ የልዑካን ቡድን በዶንዬትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ ጉብኝት አካሄደ
17:11 16.12.2024 (የተሻሻለ: 17:44 16.12.2024)
ሰብስክራይብ