የኢትዮጵያ፣ ኬንያና ታንዛንያ የኤሌክትሪክ ፕሮጀክት የሙከራ ሀይል አቅርቦት ጀመረየፕሮጀክቱ የመጀመሪያው የኃይል ትስስር በኢትዮጵያ እና በኬንያ መካከል ተፈጥሯል። ከኢትዮጵያ ወደ ኬንያ በተዘረጋው የኃይል አቅርቦት መሰረተ ልማት በኩል የኃይል ትስስሩ እውን መሆን መቻሉን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ ቀጠናዊ የኃይል ትስስሩ በተመጣጣኝ ዋጋ አስተማማኝ የኃይል አቅርቦት በማረጋገጥ በሀገራቱ መካካል ትብብርን ያጠናክራል ተብሏል። ኢትዮጵያ በፕሮጀክቱ የመጀመሪያዎቹ ግዜያት በዓመት ከ200 ሚሊየን ዶላር ያላነሰ ገቢ እንደምታገኝ የሚኒስቴሩ መረጃ አመላክቷል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮጵያ፣ ኬንያና ታንዛንያ የኤሌክትሪክ ፕሮጀክት የሙከራ ሀይል አቅርቦት ጀመረ
የኢትዮጵያ፣ ኬንያና ታንዛንያ የኤሌክትሪክ ፕሮጀክት የሙከራ ሀይል አቅርቦት ጀመረ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ፣ ኬንያና ታንዛንያ የኤሌክትሪክ ፕሮጀክት የሙከራ ሀይል አቅርቦት ጀመረየፕሮጀክቱ የመጀመሪያው የኃይል ትስስር በኢትዮጵያ እና በኬንያ መካከል ተፈጥሯል። ከኢትዮጵያ ወደ ኬንያ በተዘረጋው የኃይል አቅርቦት መሰረተ ልማት በኩል የኃይል ትስስሩ... 16.12.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-12-16T11:47+0300
2024-12-16T11:47+0300
2024-12-16T12:04+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የኢትዮጵያ፣ ኬንያና ታንዛንያ የኤሌክትሪክ ፕሮጀክት የሙከራ ሀይል አቅርቦት ጀመረ
11:47 16.12.2024 (የተሻሻለ: 12:04 16.12.2024)
ሰብስክራይብ