በሊቢያ ዋና የነዳጅ ማጣሪያ በግጭት ምክንያት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መታወጁን የሊቢያ ናሽናል ኦይል ኮርፖሬሽን አስታወቀ በዛውያ የነዳጅ ማጣሪያ ላይ በደረሰው የመድፍ ጥቃት ምክንያት ከአቅም በላይ ሁናቴ እና ሶስተኛ የአደጋ ደረጃ ማወጁን ናሽናል ኦይል ኮርፖሬሽን አስታውቋል። በርካታ ቦቴዎች ላይ ከባድ ጉዳት እንደደረሰ እና እሳት ተቀስቅሶ እንደነበር ሆኖም፤ እሳቱ እንደጠፋ እና ምንም ዓይነት የአካል ጉዳት እንዳልደረሰ ኮርፖሬሽኑ ገልጿል።መቀመጫውን ትሪፖሊ ያደረገው የብሔራዊ አንድነት መንግሥት ጣልቃ በመግባት ግጭቱን እንዲፈታ እና ሁከቱን እንዲያስቆም፤ የኖክ የዳይሬክተሮች ቦርድ ጠይቋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
በሊቢያ ዋና የነዳጅ ማጣሪያ በግጭት ምክንያት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መታወጁን የሊቢያ ናሽናል ኦይል ኮርፖሬሽን አስታወቀ
በሊቢያ ዋና የነዳጅ ማጣሪያ በግጭት ምክንያት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መታወጁን የሊቢያ ናሽናል ኦይል ኮርፖሬሽን አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
በሊቢያ ዋና የነዳጅ ማጣሪያ በግጭት ምክንያት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መታወጁን የሊቢያ ናሽናል ኦይል ኮርፖሬሽን አስታወቀ በዛውያ የነዳጅ ማጣሪያ ላይ በደረሰው የመድፍ ጥቃት ምክንያት ከአቅም በላይ ሁናቴ እና ሶስተኛ የአደጋ ደረጃ ማወጁን ናሽናል ኦይል... 15.12.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-12-15T15:25+0300
2024-12-15T15:25+0300
2024-12-15T15:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
በሊቢያ ዋና የነዳጅ ማጣሪያ በግጭት ምክንያት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መታወጁን የሊቢያ ናሽናል ኦይል ኮርፖሬሽን አስታወቀ
15:25 15.12.2024 (የተሻሻለ: 15:44 15.12.2024)
ሰብስክራይብ