ኢትዮጵያና ኡጋንዳ ወታደራዊ ትብብራቸውን ለማጠናከር ተሥማሙ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ እና የኡጋንዳ መከላከያ ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጄነራል ሙሖዚ ኬንሩጋባ በወታደራዊ ጉዳዮች ዙሪያ አዲስ አበባ ውስጥ ውይይት አካሂደዋል። በመረጃ፣ በወታደራዊ ኢንዱስትሪ፣ በስልጠና እና መሰል ወታደራዊ ጉዳዮች ዙሪያ በትብብር ለመስራት ስምምነት ላይ ደርሰዋል። በተለይም ከስደተኞች ጋር በመመሸግ ወንጀል የሚፈፅሙ አካላትን ለመለዋወጥ፤ ከስምምነት ላይ እንደደረሱ ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ተናግረዋል። የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ፤ በኡጋንዳ መከላከያ ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጄነራል ሙሆዚ ኬንሩጋባ ለተመራው የልዑካን ቡድን ስጦታዎችንም አበርክተዋል። ምስሎቹ ከኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስቴር የማህበራዊ ትስስር ገጽ የተገኙ ናቸው። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያና ኡጋንዳ ወታደራዊ ትብብራቸውን ለማጠናከር ተሥማሙ
ኢትዮጵያና ኡጋንዳ ወታደራዊ ትብብራቸውን ለማጠናከር ተሥማሙ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያና ኡጋንዳ ወታደራዊ ትብብራቸውን ለማጠናከር ተሥማሙ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ እና የኡጋንዳ መከላከያ ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጄነራል ሙሖዚ ኬንሩጋባ በወታደራዊ ጉዳዮች ዙሪያ አዲስ አበባ ውስጥ ውይይት... 15.12.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-12-15T10:26+0300
2024-12-15T10:26+0300
2024-12-15T10:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий