ሩሲያ ባለፉት 10 ወራቶች ወደ አፍሪካ የላከችው ስንዴ ከ 21 ሚሊዩን ቶን በላይ መድረሱን የሀገሪቱ አግሮኤክስፖርት ማእከል አሳወቀይህ ቁጥር ባለፈው አመት ተመሳሳይ ወቅት ከነበረው ቁጥር የ35 በመቶ ብልጫ አለው በማለት በኤጀንሲው የተጠየቁት ባለሙያዎች አስረድተዋል።በተለይ ወደ ሞሮኮ የሚላከው ስንዴ ስድስት እጥፍ ያደገ ሲሆን ወደ ናይጄሪያ በ3.7 ወደ 7 እንዲሁም ወደ ኬኒያ 1.4 እጥፍ እድገት አሳይቷል።ግብፅ ፣ አልጄሪያ እና ኬኒያ ዋና ዋናዎቹ የሩሲያ ስንዴ ምርት አስገቢዎች ነበሩ።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ሩሲያ ባለፉት 10 ወራቶች ወደ አፍሪካ የላከችው ስንዴ ከ 21 ሚሊዩን ቶን በላይ መድረሱን የሀገሪቱ አግሮኤክስፖርት ማእከል አሳወቀ
ሩሲያ ባለፉት 10 ወራቶች ወደ አፍሪካ የላከችው ስንዴ ከ 21 ሚሊዩን ቶን በላይ መድረሱን የሀገሪቱ አግሮኤክስፖርት ማእከል አሳወቀ
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ ባለፉት 10 ወራቶች ወደ አፍሪካ የላከችው ስንዴ ከ 21 ሚሊዩን ቶን በላይ መድረሱን የሀገሪቱ አግሮኤክስፖርት ማእከል አሳወቀይህ ቁጥር ባለፈው አመት ተመሳሳይ ወቅት ከነበረው ቁጥር የ35 በመቶ ብልጫ አለው በማለት በኤጀንሲው የተጠየቁት... 13.12.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-12-13T12:02+0300
2024-12-13T12:02+0300
2024-12-13T12:34+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ሩሲያ ባለፉት 10 ወራቶች ወደ አፍሪካ የላከችው ስንዴ ከ 21 ሚሊዩን ቶን በላይ መድረሱን የሀገሪቱ አግሮኤክስፖርት ማእከል አሳወቀ
12:02 13.12.2024 (የተሻሻለ: 12:34 13.12.2024)
ሰብስክራይብ