የአፍሪካ ሀገሮች በቅርብ በተመድ ፀጥታው ምክርቤት ቋሚ መቀመጫ ይኖራቸዋል በማለት የተመድ ዋና ፀሀፊ ተናገሩ " የአፍሪካ ሀገራት በተመድ ፀጥታ ምክርቤት ቋሚ መቀመጫ እንዳይኖራቸው ከፍተኛ መሰናክል ሲፈጥር የነበረው ተሸንፏል። ሁለት የአፍሪካ ሀገራት በፀጥታው ምክርቤት ቋሚ መቀመጫ እንዲኖራቸው መግባባት ላይ ተደርሷል። እኔ እርግጠኛ በተመድ ያለኝን ዋና ፀሀፊነት የአፍሪካ ሀገሮች በፀጥታው ምክርቤት ቋሚ መቀመጫ ማግኘታቸውን ሳላይ እንደማለቅ" በማለት አንቶኒዩ ጉተሬዝ በፕሪቶሪያ በነበራቸው ይፋዊ ጉብኝት ወቅት ለሪፖርተሮች ተናግረዋል። ጉተሬዝ አክለውም የደቡቡ አለም ተፅእኖ በተመድ ስራ ላይ ወሳኝ ነው ብለዋል። " የደቡብ አለም ሀገራት አብዛኛውን የአለም ህዝብ ይወክላሉ። ወሳኝ የሆነ ተፅዕኖ በተመድ ስራዎች ላይ ያሳድራሉ" በማለት ፀሀፊው በአፅንኦት ተናግረዋል።አፍሪካ በተመድ ቋሚ ፀጥታ ምክርቤት ውስጥ ያለ ምንም ተወካይ መቆየቷ ሙሉ በሙሉ ተቀባይነት የሌለው ነው በማለት ጉተሬዝ ለሚዲያዎች ተናግረዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የአፍሪካ ሀገሮች በቅርብ በተመድ ፀጥታው ምክርቤት ቋሚ መቀመጫ ይኖራቸዋል በማለት የተመድ ዋና ፀሀፊ ተናገሩ
የአፍሪካ ሀገሮች በቅርብ በተመድ ፀጥታው ምክርቤት ቋሚ መቀመጫ ይኖራቸዋል በማለት የተመድ ዋና ፀሀፊ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ ሀገሮች በቅርብ በተመድ ፀጥታው ምክርቤት ቋሚ መቀመጫ ይኖራቸዋል በማለት የተመድ ዋና ፀሀፊ ተናገሩ " የአፍሪካ ሀገራት በተመድ ፀጥታ ምክርቤት ቋሚ መቀመጫ እንዳይኖራቸው ከፍተኛ መሰናክል ሲፈጥር የነበረው ተሸንፏል። ሁለት የአፍሪካ ሀገራት... 12.12.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-12-12T13:53+0300
2024-12-12T13:53+0300
2024-12-12T14:04+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የአፍሪካ ሀገሮች በቅርብ በተመድ ፀጥታው ምክርቤት ቋሚ መቀመጫ ይኖራቸዋል በማለት የተመድ ዋና ፀሀፊ ተናገሩ
13:53 12.12.2024 (የተሻሻለ: 14:04 12.12.2024)
ሰብስክራይብ