የሩሲያ-አፍሪካ የእናቶች እግርኳስ ዋንጫ ፍልሚያ በሞስኮ ተካሄደ በእግርኳስ ጨዋታው አራት የሩሲያ እና አራት የአፍሪካ ቡድኖች ተሳትፈዋል ። ይህ ኩነት የተደረገው በጎርጎሮሳዊያኑ ታህሳስ 10 የሚከበረው የአለም የእግርኳስ ቀን ላይ ነው። በጎርጎሮሳዊያኑ 2017 በሩሲያ የተጀመረው ይህ ውድድር የእግርኳስ ተጫዋቾች እናቶችን አንድ ያደርጋል ተብሏል። የዚህ ውድድር አንዱ አላማ አትሌቶችን የሚያሳድጉ እናቶችን ሚና በትኩረት ለማሳየት ነው ተብሏል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የሩሲያ-አፍሪካ የእናቶች እግርኳስ ዋንጫ ፍልሚያ በሞስኮ ተካሄደ
የሩሲያ-አፍሪካ የእናቶች እግርኳስ ዋንጫ ፍልሚያ በሞስኮ ተካሄደ
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ-አፍሪካ የእናቶች እግርኳስ ዋንጫ ፍልሚያ በሞስኮ ተካሄደ በእግርኳስ ጨዋታው አራት የሩሲያ እና አራት የአፍሪካ ቡድኖች ተሳትፈዋል ። ይህ ኩነት የተደረገው በጎርጎሮሳዊያኑ ታህሳስ 10 የሚከበረው የአለም የእግርኳስ ቀን ላይ ነው። በጎርጎሮሳዊያኑ... 11.12.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-12-11T10:48+0300
2024-12-11T10:48+0300
2024-12-11T11:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий