https://amh.sputniknews.africa
የብራዚል ፕሬዝዳንት ሉዊዝ ኢናሲዮ ሉላ ዳ ሲልቫ የደረሰባቸውን የጭንቅላት ደም መፍሰስ ለማስቆም ድንገተኛ ቀዶ ጥገና እንደተደረገላቸው እና በአሁኑ ወቅት በጽኑ ህክምና ክፍል ውስጥ እንደሚገኙ ተገለጸ
የብራዚል ፕሬዝዳንት ሉዊዝ ኢናሲዮ ሉላ ዳ ሲልቫ የደረሰባቸውን የጭንቅላት ደም መፍሰስ ለማስቆም ድንገተኛ ቀዶ ጥገና እንደተደረገላቸው እና በአሁኑ ወቅት በጽኑ ህክምና ክፍል ውስጥ እንደሚገኙ ተገለጸ
Sputnik አፍሪካ
የብራዚል ፕሬዝዳንት ሉዊዝ ኢናሲዮ ሉላ ዳ ሲልቫ የደረሰባቸውን የጭንቅላት ደም መፍሰስ ለማስቆም ድንገተኛ ቀዶ ጥገና እንደተደረገላቸው እና በአሁኑ ወቅት በጽኑ ህክምና ክፍል ውስጥ እንደሚገኙ ተገለጸ ሉላ "መደበኛ" የሆነ የደም ማስወጣት ቀዶ ጥገና... 10.12.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-12-10T18:16+0300
2024-12-10T18:16+0300
2024-12-10T18:34+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2024
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
африка общий
የብራዚል ፕሬዝዳንት ሉዊዝ ኢናሲዮ ሉላ ዳ ሲልቫ የደረሰባቸውን የጭንቅላት ደም መፍሰስ ለማስቆም ድንገተኛ ቀዶ ጥገና እንደተደረገላቸው እና በአሁኑ ወቅት በጽኑ ህክምና ክፍል ውስጥ እንደሚገኙ ተገለጸ
18:16 10.12.2024 (የተሻሻለ: 18:34 10.12.2024) የብራዚል ፕሬዝዳንት ሉዊዝ ኢናሲዮ ሉላ ዳ ሲልቫ የደረሰባቸውን የጭንቅላት ደም መፍሰስ ለማስቆም ድንገተኛ ቀዶ ጥገና እንደተደረገላቸው እና በአሁኑ ወቅት በጽኑ ህክምና ክፍል ውስጥ እንደሚገኙ ተገለጸ ሉላ "መደበኛ" የሆነ የደም ማስወጣት ቀዶ ጥገና ከተደረገላቸው በኋላ፤ በሳኦ ፓውሎ ሆስፒታል ጽኑ ህክምና ክፍል ውስጥ በማገገም ላይ እንደሚገኙ፤ በፕሬዝዳንቱ የማህበራዊ ትስስር ገጽ የተጋራው የሆስፒታል መግለጫ አመልክቷል። የ79 ዓመቱ ሉላ፤ በራስ ህመም ምክንያት ሰኞ አመሻሽ ላይ ብራዚሊያ በሚገኘው ሲሪዮ-ሊባኒስ ሆስፒታል ገብተዋል። የተደረገላቸው የኤምአርአይ (MRI) ምርመራ የጭንቅላት ደም መፍሰስ እንዳጋጠማቸው አሳይቷል። እንደ መግለጫው ማብራሪያ ከሆነ ምርመራውን ተከትሎ፤ ለቀዶ ጥገና ህክምና ወደ ሳኦ ፓውሎ ሲሪዮ-ሊባኒስ ሆስፒታል ተወስደዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia