የሩሲያ ሰው አልባ አውሮፕላን የዩክሬን መትረየስ ተኳሽ ላይ  ትክክለኛ ጥቃት አካሄደ

ሰብስክራይብ
የሩሲያ ሰው አልባ አውሮፕላን የዩክሬን መትረየስ ተኳሽ ላይ  ትክክለኛ ጥቃት አካሄደ የመትረየስ ተኳሹ የሩሲያ ጦር በዶንዬትስክ ሕዝባዊ ሪፐብሊክ ውስጥ በሚገኘው የኩራኮቮ ከተማ መሃል የሚያደርገውን ግስጋሴ አግዶ እንደነበር ተገልጿል። ሰው አልባ አውሮፕላኑ ኢላማውን ከከፍተኛ ርቀት መቷል። ጥቃቱን ተከትሎ የመትረየሱ ተኩስ እንደቆመ የሩሲያ ጦር የደቡብ ቡድን ድሮን ኦፕሬተር ለስፑትኒክ ገልጿል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0