የመንግሥት ለውጥ ያካሄደችው ቡርኪናፋሶ አዲስ ጠቅላይ ሚኒስትር ሾመች የቡርኪናፋሶ ወታደራዊ መንግሥት፤ ሪምታልባ ዣን ኢማኑኤል ኦውድራጎን አዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር አድርጎ መሾሙን ቅዳሜ እለት አስታውቋል። አርብ እለት መንግሥት መበተኑን ተከትሎ ስልጣን የለቀቁትን አፖሊኔየር ጆአኪም ኬሌም ዴ ታምቤላን ተክተዋል። ኦውድራጎ፤ ከዚህ በፊት ለቀድሞው መንግሥት የኮሙዩኒኬሽን ሚኒስትር እና ቃል አቀባይ ሆኖ አገልግለዋል። ታምቤላ፤ ኢብራሂም ትራኦሬ መስከረም 2022 ስልጣን መያዛቸውን ተከትሎ፤ ጊዜያዊ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው መሾማቸው ይታወሳል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የመንግሥት ለውጥ ያካሄደችው ቡርኪናፋሶ አዲስ ጠቅላይ ሚኒስትር ሾመች
የመንግሥት ለውጥ ያካሄደችው ቡርኪናፋሶ አዲስ ጠቅላይ ሚኒስትር ሾመች
Sputnik አፍሪካ
የመንግሥት ለውጥ ያካሄደችው ቡርኪናፋሶ አዲስ ጠቅላይ ሚኒስትር ሾመች የቡርኪናፋሶ ወታደራዊ መንግሥት፤ ሪምታልባ ዣን ኢማኑኤል ኦውድራጎን አዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር አድርጎ መሾሙን ቅዳሜ እለት አስታውቋል። አርብ እለት መንግሥት መበተኑን ተከትሎ ስልጣን... 08.12.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-12-08T16:59+0300
2024-12-08T16:59+0300
2024-12-08T17:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий