ቅዳሜ ምሽት በመላው ኢትዮጵያ የመብራት መቆራረጥ ተከስቶ እንደነበር የሀገሪቱ ባለስልጣናት ገለፁ ለቅዳሜው ሀገር አቀፍ የመብራት መቆራረጥ "የሲስተም አለመረጋጋት" ምክንያት እንደነበር የጠቀሰው የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ባለስልጣን፤ የኃይል አቅርቦቱን ለመመለስ እየተሰራ መሆኑን ገልጿል። ይህ የኃይል መቆራረጥ በመጋቢት ወር ባህርዳር እና ዙርያዋን ሳይጨምር፤ ለአምስት ሰዓታት ያህል ከተፈጠረው ሀገር አቀፍ የኃይል መቆራረጥ በኋላ የመጣ ነው። ባለሥልጣናት ከዚህ በፊት ለተፈጠረው የኃይል መቆራረጥ እስካሁን ማብራሪያ አልሰጡም።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ቅዳሜ ምሽት በመላው ኢትዮጵያ የመብራት መቆራረጥ ተከስቶ እንደነበር የሀገሪቱ ባለስልጣናት ገለፁ
ቅዳሜ ምሽት በመላው ኢትዮጵያ የመብራት መቆራረጥ ተከስቶ እንደነበር የሀገሪቱ ባለስልጣናት ገለፁ
Sputnik አፍሪካ
ቅዳሜ ምሽት በመላው ኢትዮጵያ የመብራት መቆራረጥ ተከስቶ እንደነበር የሀገሪቱ ባለስልጣናት ገለፁ ለቅዳሜው ሀገር አቀፍ የመብራት መቆራረጥ "የሲስተም አለመረጋጋት" ምክንያት እንደነበር የጠቀሰው የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ባለስልጣን፤ የኃይል አቅርቦቱን... 08.12.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-12-08T16:29+0300
2024-12-08T16:29+0300
2024-12-08T16:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ቅዳሜ ምሽት በመላው ኢትዮጵያ የመብራት መቆራረጥ ተከስቶ እንደነበር የሀገሪቱ ባለስልጣናት ገለፁ
16:29 08.12.2024 (የተሻሻለ: 16:44 08.12.2024)
ሰብስክራይብ