አሜሪካዊው ቢልየነር ስራ ፈጣሪ ኢሎን መስክ ዩናይትድ ስቴትስ ከሌሎች ሀገራት ግጭቶች መራቅ አለባት ሲል ተናገረ ተመራጩ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ፤ ዋሽንግተን በወቅቱ የሶሪያ ጉዳይ ጣልቃ መግባት የለባትም በማለት ቀደም ብለው ተናግረው ነበር። መስክ የትራምፕን አስተያየት አስመልክቶ በኤክስ የትስስር ገጹ ባሰፈረው ጽሑፍ "በአጠቃላይ የዓለም ሰላም ስጋት ውስጥ እስካልገባ ድረስ ከውጪ ጦርነቶች ልንርቅ ይገባል" ብሏል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
አሜሪካዊው ቢልየነር ስራ ፈጣሪ ኢሎን መስክ ዩናይትድ ስቴትስ ከሌሎች ሀገራት ግጭቶች መራቅ አለባት ሲል ተናገረ
አሜሪካዊው ቢልየነር ስራ ፈጣሪ ኢሎን መስክ ዩናይትድ ስቴትስ ከሌሎች ሀገራት ግጭቶች መራቅ አለባት ሲል ተናገረ
Sputnik አፍሪካ
አሜሪካዊው ቢልየነር ስራ ፈጣሪ ኢሎን መስክ ዩናይትድ ስቴትስ ከሌሎች ሀገራት ግጭቶች መራቅ አለባት ሲል ተናገረ ተመራጩ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ፤ ዋሽንግተን በወቅቱ የሶሪያ ጉዳይ ጣልቃ መግባት የለባትም በማለት ቀደም ብለው... 08.12.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-12-08T14:06+0300
2024-12-08T14:06+0300
2024-12-08T14:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
አሜሪካዊው ቢልየነር ስራ ፈጣሪ ኢሎን መስክ ዩናይትድ ስቴትስ ከሌሎች ሀገራት ግጭቶች መራቅ አለባት ሲል ተናገረ
14:06 08.12.2024 (የተሻሻለ: 14:44 08.12.2024)
ሰብስክራይብ