የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል ተከበረ

ሰብስክራይብ
የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል ተከበረ 19ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል በዛሬው እለት በደመቀ ሁኔታ ተከብሮ ተጠናቋል። የዘንድሮው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን፤ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አዘጋጅነት “ሀገራዊ መግባባት ለሕብረብሔራዊ አንድነት” በሚል መሪ ሃሳብ በአርባ ምንጭ ከተማ ተከብሯል። 20ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል በማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ይዘጋጃል።ምስሎቹ ከማህበራዊ ትስስር ገጾች የተገኙ ናቸው። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0