የሩሲያ መርከቦች በሶሪያ በተፈጠረው ሁኔታ ከታርጦስ የጦር ሰፈር አልወጡም ሲሉ ሰርጌ ላቭሮቭ ተናገሩ

ሰብስክራይብ
የሩሲያ መርከቦች በሶሪያ በተፈጠረው ሁኔታ ከታርጦስ የጦር ሰፈር አልወጡም ሲሉ ሰርጌ ላቭሮቭ ተናገሩ በአሁኑ ጊዜ በሜዲትራኒያን ባህር ውስጥ እየተካሄዱ ባሉ ልምምዶች ምክንያት ሚዲያዎች የተሳሳተ ድምዳሜ ላይ ሊደርሱ ይችላሉ ሲሉ የሩሲያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በዶሃ መድረክ ላይ ተናግረዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0