ኢትዩጵያ በጎርጎሮሳዊያኑ 2023-2024 አዲስ ሪከርድ ያስመዘገበ የስንዴ ምርት ማምረቷን የጠቅላይ ሚኒሰትር ፅህፈት ቤት አስታወቀእንደ ፅህፈት ቤቱ መረጃ 23 ሚሊዮን ቶን ስንዴ አሁን ላይ ተመርቷል። በተለይም ባለ ትንንሽ ይዞታ ገበሬዎች በ3.6 ሚሊዩን ሄክታር ላይ 12.3 ሚሊዩን ቶን ስንዴ አምርተዋል። ፅህፈት ቤቱ ጨምሮም በጎርጎሮሳዊያኑ 2019-2020 የምርት ዘመን 5.4 ሚሊዩን ቶን ስንዴ መመረቱን አስታውቋል።ቀደም ብሎ የገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሽዴ ለሀገር ውስጥ ሚዲያዎች እንደተናገሩት ፤ በጎርጎሮሳዊያኑ ሀምሌ 7 በጀመረው አዲሱ የኢትዩጵያ የበጀት አመት የሀገሪቱ ኢኮኖሚ 8.4 በመቶ ያድጋል ተብሎ ይጠበቃል። ሚኒስትሩ ጨምሮ ሀገሪቱ ያካሄደችው የማክሮኢኮኖሚ ማሻሻያ በምርታማነት ፣ ማዕድን ዘርፍ እና የቱሪዝም ዘርፍ ያሉ ሁኔታዎችን አሻሽሏል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ኢትዩጵያ በጎርጎሮሳዊያኑ 2023-2024 አዲስ ሪከርድ ያስመዘገበ የስንዴ ምርት ማምረቷን የጠቅላይ ሚኒሰትር ፅህፈት ቤት አስታወቀ
ኢትዩጵያ በጎርጎሮሳዊያኑ 2023-2024 አዲስ ሪከርድ ያስመዘገበ የስንዴ ምርት ማምረቷን የጠቅላይ ሚኒሰትር ፅህፈት ቤት አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዩጵያ በጎርጎሮሳዊያኑ 2023-2024 አዲስ ሪከርድ ያስመዘገበ የስንዴ ምርት ማምረቷን የጠቅላይ ሚኒሰትር ፅህፈት ቤት አስታወቀእንደ ፅህፈት ቤቱ መረጃ 23 ሚሊዮን ቶን ስንዴ አሁን ላይ ተመርቷል። በተለይም ባለ ትንንሽ ይዞታ ገበሬዎች በ3.6... 06.12.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-12-06T17:36+0300
2024-12-06T17:36+0300
2024-12-06T18:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ኢትዩጵያ በጎርጎሮሳዊያኑ 2023-2024 አዲስ ሪከርድ ያስመዘገበ የስንዴ ምርት ማምረቷን የጠቅላይ ሚኒሰትር ፅህፈት ቤት አስታወቀ
17:36 06.12.2024 (የተሻሻለ: 18:14 06.12.2024)
ሰብስክራይብ