ሩሲያ እና ኢትዩጵያ በአካባቢ ለውጦች ላይ ያላቸውን ተነሳሽነት አጋር በመሆን ለማጠናከር ተስማሙ ውጤታማ ከነበረው የኢትዮጵያ አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን (ኢአጥባ) ዋና ዳይሬክተር ሌሊሴ ነሜ እና በኢትዩጵያ የሩሲያ አምባሳደር ኢቭገኝ ቴሬኪን ውይይት በኋላ ሀገራቱ በአካባቢ ላይ ያላቸውን ትብብር ለማሳደግ ተስማምተዋል።በዚህ አጋርነት የልምድ ልውውጥን ፣ የስልጠና ፕሮግራሞችን ፣ የብክለት እና ቆሻሻ አወጋገድን ፣ የስነ ምህዳር ጥበቃን እና የቴክኖሎጂ ሽግግርን በተመለከቱ ቁልፍ ጉዳዩች ላይ ለመተባበር ተስማምተዋል ።ቁልፍ እና ጠንካራ ግንኙነት የሚፈጠረው በኢአጥባ እና በሚመለከተው የሩሲያ መንግስት አካል ፣ ዘርፉ ላይ ባሉ የግል ድርጅቶች እና የምርምር ተቋማት መሀከል ሲሆን ይህም ተግባር ተኮር የሆነ በመረጃ የተደገፈ ትብብር እንዲኖር ያደርጋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ሩሲያ እና ኢትዩጵያ በአካባቢ ለውጦች ላይ ያላቸውን ተነሳሽነት አጋር በመሆን ለማጠናከር ተስማሙ
ሩሲያ እና ኢትዩጵያ በአካባቢ ለውጦች ላይ ያላቸውን ተነሳሽነት አጋር በመሆን ለማጠናከር ተስማሙ
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ እና ኢትዩጵያ በአካባቢ ለውጦች ላይ ያላቸውን ተነሳሽነት አጋር በመሆን ለማጠናከር ተስማሙ ውጤታማ ከነበረው የኢትዮጵያ አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን (ኢአጥባ) ዋና ዳይሬክተር ሌሊሴ ነሜ እና በኢትዩጵያ የሩሲያ አምባሳደር ኢቭገኝ ቴሬኪን ውይይት በኋላ... 06.12.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-12-06T12:46+0300
2024-12-06T12:46+0300
2024-12-06T13:04+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ሩሲያ እና ኢትዩጵያ በአካባቢ ለውጦች ላይ ያላቸውን ተነሳሽነት አጋር በመሆን ለማጠናከር ተስማሙ
12:46 06.12.2024 (የተሻሻለ: 13:04 06.12.2024)
ሰብስክራይብ