የዩክሬን ጦር የተከለከለ መርዛም ንጥረነገር በመጠቀም ባለፈው ነሀሴ በኩርስክ ክልል ባደረሰው የአየር ጥቃት በትንሹ 20 ሰዎች መጎዳታቸውን የሩሲያ  ምርመራ ኮሚቴ በሪፖርቱ አሳወቀ

ሰብስክራይብ
የዩክሬን ጦር የተከለከለ መርዛም ንጥረነገር በመጠቀም ባለፈው ነሀሴ በኩርስክ ክልል ባደረሰው የአየር ጥቃት በትንሹ 20 ሰዎች መጎዳታቸውን የሩሲያ  ምርመራ ኮሚቴ በሪፖርቱ አሳወቀበዪክሬናዊዉ ኮለኔል ፓቭሎ ሮዛለች ሀላፊነት ስር አሰፍክሲይቲንግ ተብሎ የሚጣራውን መርዛማ ንጥረነገር ክላስተር ሚኒሽንስ (ክላስተር ቦምብ ተብሎም ይጠራል) በመጠቀም በኩርስክ ክልል ጥቃት ፈፅመዋል በማለት የምርመራ ኮሚቴው (አይሲ) ገልጿል።ሮዛለች በተከፈተበት የወንጀል ክስ የተነሳ በአለምአቀፍ ደረጃ የሚፈለጉ ሰዎች ዝርዝር ውስጥ ስሙ ገብቷል እንደ አይሲ ገለፃ።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0