🪖 ከሩሲያ ማእከላዊ ጦር ጋር በነበረው ዉጊያ የኬቭ መንግስት 530 ወታደሮቹን እንዳጣ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር ገለፀ " ዘጠኝ መልሶ ማጥቃቶች ... ተቀልብሰዋል። 530 ወታደሮቹን ፣ ብረት ለብስ የወታደር ማመላለሻ እና አራት ብረትለበስ ኮዛክ ተብለው የሚጠሩ ውጊያ መኪኖቹን አጥቷል" በማለት ሚኒስቴሩ በመግለጫው አትቷል።ዩክሬይን ከሩሲያ ዩግ (ደቡብ) ጋር ባለፉት ቀናት በነበረው ውጊያ 350 ወታደሮቿን ስታጣ፤ የሩሲያው ዛፓድ (ምእራብ) ጦር 10 መልሶ-ማጥቃቶችን በመቀልበሱ የኬቭ መንግስት 500 ወታደሮቹን አጥቷል። የሩሲያ ቮስቶክ (ምስራቅ) ክፍል ሁለት መልሶ-ማጥቃቶችን ቀልብሶ ጠላት ያጣው የወታደሮች ቁጥር 150 ይደርሳል ሲል ሚኒስቴሩ አሳውቋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
🪖 ከሩሲያ ማእከላዊ ጦር ጋር በነበረው ዉጊያ የኬቭ መንግስት 530 ወታደሮቹን እንዳጣ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር ገለፀ
🪖 ከሩሲያ ማእከላዊ ጦር ጋር በነበረው ዉጊያ የኬቭ መንግስት 530 ወታደሮቹን እንዳጣ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር ገለፀ
Sputnik አፍሪካ
🪖 ከሩሲያ ማእከላዊ ጦር ጋር በነበረው ዉጊያ የኬቭ መንግስት 530 ወታደሮቹን እንዳጣ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር ገለፀ " ዘጠኝ መልሶ ማጥቃቶች ... ተቀልብሰዋል። 530 ወታደሮቹን ፣ ብረት ለብስ የወታደር ማመላለሻ እና አራት ብረትለበስ ኮዛክ... 04.12.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-12-04T16:55+0300
2024-12-04T16:55+0300
2024-12-04T17:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
🪖 ከሩሲያ ማእከላዊ ጦር ጋር በነበረው ዉጊያ የኬቭ መንግስት 530 ወታደሮቹን እንዳጣ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር ገለፀ
16:55 04.12.2024 (የተሻሻለ: 17:14 04.12.2024)
ሰብስክራይብ