የተወሰኑ ሀገራት የምእራቡ አለም የአየር ንብረት ቅኝ ግዛት እየፈፀመ እንደሆነ ያምናሉ በማለት ፕሬዚዳንት ቭላድሚርፑቲን ገለፁየሩሲያው መሪ ከአለምአቀፉ የወጣት ሳይንቲስቶች ኮንግረስ ተሳታፊዎች ጋር በትላንትናው እለት ተገናኝተዋል። ከተሳታፊዎቹ አንዱ በቅርብ ጊዜ ስለተሳተፈበት የአየር ንብረት ላይ ያተኮረ ስብሰባ ውስጥ ፦ ባለሙያዎች ለአካባቢ ጥበቃ የሚወጣውን ገንዘብ እና የድርጊቱን ውጤታማነት አወዳድረዋል በማለት ለፕሬዝዳንቱ ነግሯቸዋል። "አብዛኛዎቹ ከአፍሪካ እና ከደቡብ አሜሪካ ሀገራት የተውጣጡ ተወካዩች የምእራቡ አለም በእነርሱ አጠራር "የአየር ንብረት ቅኝ-ግዛት" ሀሳብን እያስተዋወቀ መሆኑን ተናግረዋል። ይህው ነው፦ ቴክኖሎጂዎችን በሌሎች ሀገራት ላይ ሲጭኑ የሚጠቀሟቸው ቴክኖሎጂዎች ውድ ቴክኖሎጂዎች (በካይ ጋዞችን የሚቀንሱ) እነርሱ መግዛት የማይችሉትን እንዲሁም ምንም አይነት እርዳታ ሳይሰጧቸው ጭምር ነው። እነዚህን ቴክኖሎጂዎች ተግባራዊ ለማድረግ አስፈላጊ ያልሆኑ ነገሮችንም አብረው ይጭናሉ" በማለት ፕሬዚዳንት ፑቲን ተናግረዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የተወሰኑ ሀገራት የምእራቡ አለም የአየር ንብረት ቅኝ ግዛት እየፈፀመ እንደሆነ ያምናሉ በማለት ፕሬዚዳንት ቭላድሚርፑቲን ገለፁ
የተወሰኑ ሀገራት የምእራቡ አለም የአየር ንብረት ቅኝ ግዛት እየፈፀመ እንደሆነ ያምናሉ በማለት ፕሬዚዳንት ቭላድሚርፑቲን ገለፁ
Sputnik አፍሪካ
የተወሰኑ ሀገራት የምእራቡ አለም የአየር ንብረት ቅኝ ግዛት እየፈፀመ እንደሆነ ያምናሉ በማለት ፕሬዚዳንት ቭላድሚርፑቲን ገለፁየሩሲያው መሪ ከአለምአቀፉ የወጣት ሳይንቲስቶች ኮንግረስ ተሳታፊዎች ጋር በትላንትናው እለት ተገናኝተዋል። ከተሳታፊዎቹ አንዱ... 03.12.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-12-03T15:16+0300
2024-12-03T15:16+0300
2024-12-03T15:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የተወሰኑ ሀገራት የምእራቡ አለም የአየር ንብረት ቅኝ ግዛት እየፈፀመ እንደሆነ ያምናሉ በማለት ፕሬዚዳንት ቭላድሚርፑቲን ገለፁ
15:16 03.12.2024 (የተሻሻለ: 15:44 03.12.2024)
ሰብስክራይብ