ጅቡቲ የታህሳስ ወር አፍሪካ ህብረት ሰላም እና ፀጥታ ምክር ቤት ሊቀመንበርነትን ተረከበችጂቡቲ ግጭቶችን ለመፍታት፣ ለመከላከል እና ለማስቆም ሃላፊነት በተሰጠው የአፍሪካ ሕብረት የውሳኔ ሰጪ አካል የሊቀመንበርነቱን ቦታ የምትረከበው በአህጉሪቱ የሚከሰቱ ተከታታይ ግጭቶች ለአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጠና እንቅፋት ሆነዋል በሚባልበት ወቅት ነው።ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ምክር ቤቱን በህዳር ወር በሊቀመንበርነት መርታለች።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ጅቡቲ የታህሳስ ወር አፍሪካ ህብረት ሰላም እና ፀጥታ ምክር ቤት ሊቀመንበርነትን ተረከበች
ጅቡቲ የታህሳስ ወር አፍሪካ ህብረት ሰላም እና ፀጥታ ምክር ቤት ሊቀመንበርነትን ተረከበች
Sputnik አፍሪካ
ጅቡቲ የታህሳስ ወር አፍሪካ ህብረት ሰላም እና ፀጥታ ምክርቤት ሊቀመንበርነትን ሀላፊነትን ወሰደችይህ ሊቀመንበርነት የምስራቅ አፍሪካዊቷን ሀገር በውሳኔ ሰጪው ዋናው የአፍሪካ ህብረት ውስጥ የማስተዳደር ፣ የመከላከል እናም ቀጣይነት ያላቸው ግጭቶች... 03.12.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-12-03T11:03+0300
2024-12-03T11:03+0300
2024-12-03T13:04+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ጅቡቲ የታህሳስ ወር አፍሪካ ህብረት ሰላም እና ፀጥታ ምክር ቤት ሊቀመንበርነትን ተረከበች
11:03 03.12.2024 (የተሻሻለ: 13:04 03.12.2024)
ሰብስክራይብ