የዩክሬን ጦር በ24 ሰዓት ውስጥ 255 ወታደሮችን በሩሲያ ኩርስክ ክልል ውስጥ አጣ እስከ ህዳር 22 ድረስ በክልሉ ያለውን ሁኔታ አስመልክቶ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር በሰጠው ገለጻ የተነሱ ቁልፍ ነጥቦች፦ ▪ የሩሲያ ጦር 2 ብረት ለበስ የጦር መኪኖች፣ 3 ተሽከርካሪዎች እና 2 አዳፍኔዎችን አወድሟል። ▪ የሩሲያ ጦር ሰሜናዊ ቡድን 14 የጠላት ብርጌዶችን አጥቅቷል። ▪ የሩሲያ ጄቶች እና መድፍ የጠላት ወታደሮችን እና መሳሪያዎችን በኩርስክ ክልል 8 ይዞታዎች እና በሱሚ ክልል 5 ይዞታዎች ላይ ጥቃት አካሂደዋል። ▪ በኩርስክ ክልል ጦርነቱ ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ የዩክሬን ጦር 37,105 ወታደሮች፣ 225 ታንኮች፣ 160 እግረኛ ተዋጊ ተሽከርካሪዎች፣ 123 ብረት ለበስ ሰራዊት ተሸካሚዎች፣ 1,204 ሌሎች ብረት ለበስ የጦር መኪኖች እና 305 የመድፍ ክፍሎችን አጥቷል።ዜናውን በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የዩክሬን ጦር በ24 ሰዓት ውስጥ 255 ወታደሮችን በሩሲያ ኩርስክ ክልል ውስጥ አጣ
የዩክሬን ጦር በ24 ሰዓት ውስጥ 255 ወታደሮችን በሩሲያ ኩርስክ ክልል ውስጥ አጣ
Sputnik አፍሪካ
የዩክሬን ጦር በ24 ሰዓት ውስጥ 255 ወታደሮችን በሩሲያ ኩርስክ ክልል ውስጥ አጣ እስከ ህዳር 22 ድረስ በክልሉ ያለውን ሁኔታ አስመልክቶ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር በሰጠው ገለጻ የተነሱ ቁልፍ ነጥቦች፦ ▪ የሩሲያ ጦር 2 ብረት ለበስ የጦር መኪኖች፣... 01.12.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-12-01T20:23+0300
2024-12-01T20:23+0300
2024-12-01T20:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የዩክሬን ጦር በ24 ሰዓት ውስጥ 255 ወታደሮችን በሩሲያ ኩርስክ ክልል ውስጥ አጣ
20:23 01.12.2024 (የተሻሻለ: 20:44 01.12.2024)
ሰብስክራይብ