ማኪ ሳል የሴኔጋል ፓርላማ መቀመጫቸውን ለቀቁ

ሰብስክራይብ
ማኪ ሳል የሴኔጋል ፓርላማ መቀመጫቸውን ለቀቁ "በዚህ ጉዳይ ላይ በገባሁት ቃል መሰረት በቀጣዩ የህግ አውጭው መክፈቻ ላይ የእንደራሴ ሃላፊነቴን እለቃለሁ" ሲሉ የቀድሞው ፕሬዝዳንት በመግለጫቸው ተናግረዋል። በሥራ ላይ ባሉ የስርዓተ-ፆታ እኩልነት ደንቦች መሠረት፤ የቀድሞው ፕሬዝዳንት በወንድ እንደራሴ ይተካሉ። ረቡዕ የታተመው ፕሬዝዳንታዊ አዋጅ፤ የአዲሱ የሕግ አውጭ አካል የመጀመሪያ ስብሰባ ሕዳር 23 እንደሚያካሄድ ይገልጻል።ዜናውን በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0