"የነሱ የመናገር ነፃነት መብት ይሄን ይመስላል"፡- የምዕራቡ ዓለም ሚዲያ ግብዝነት ይታይበታል ሲሉ የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሰርጌ ላቭሮቭ ተናገሩ የሩሲያ ከፍተኛ ዲፕሎማት ሰርጌ ላቭሮቭ "ስለ የመናገር ነፃነት፣ ብዝሃነት፣ ዲሞክራሲ ብዙ የሚያወራው የምዕራቡ ዓለም ሀገራት ጎራ በተግባር የትኛውንም ዓይነት የተለየ አመለካከት እንደማይቀበል በግልጽ ያሳያል። በዚህም የጥቃታቸው ዋና ኢላማ እንደተለመደው አርቲ እና ስፑትኒክን የመሳሰሉት የሩሲያ መገናኛ ብዙሃን ናቸው" ሲሉ የዩክሬን ቀውስን በተመለከተ ከአምባሳደሮች ጋር ባደረጉት የጠረጴዛ ዙሪያ ውይይት ላይ ተናግረዋል።ዜናውን በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
"የነሱ የመናገር ነፃነት መብት ይሄን ይመስላል"፡- የምዕራቡ ዓለም ሚዲያ ግብዝነት ይታይበታል ሲሉ የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሰርጌ ላቭሮቭ ተናገሩ
"የነሱ የመናገር ነፃነት መብት ይሄን ይመስላል"፡- የምዕራቡ ዓለም ሚዲያ ግብዝነት ይታይበታል ሲሉ የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሰርጌ ላቭሮቭ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
"የነሱ የመናገር ነፃነት መብት ይሄን ይመስላል"፡- የምዕራቡ ዓለም ሚዲያ ግብዝነት ይታይበታል ሲሉ የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሰርጌ ላቭሮቭ ተናገሩ የሩሲያ ከፍተኛ ዲፕሎማት ሰርጌ ላቭሮቭ "ስለ የመናገር ነፃነት፣ ብዝሃነት፣ ዲሞክራሲ ብዙ የሚያወራው የምዕራቡ... 29.11.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-11-29T19:39+0300
2024-11-29T19:39+0300
2024-11-29T20:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
"የነሱ የመናገር ነፃነት መብት ይሄን ይመስላል"፡- የምዕራቡ ዓለም ሚዲያ ግብዝነት ይታይበታል ሲሉ የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሰርጌ ላቭሮቭ ተናገሩ
19:39 29.11.2024 (የተሻሻለ: 20:14 29.11.2024)
ሰብስክራይብ