ሰሜን አፍሪካዊቷ ሊቢያ ለመልሶ ግንባታዋ ከሩስያ ኩባንያዎች ጋር ለመተባበር ዝግጁ መሆኗን የሀገሪቱ ሚኒስትር አስታወቁ "ሊቢያን መልሶ ለመገንባት በሚደረጉ ፕሮጀክቶች ላይ ከሩሲያ ኩባንያዎች ጋር ለመተባበር ምንም ተቃውሞ የለንም። በይፋ ግብዣዎች ከቀረቡልን ወደ ሩሲያ የሚደረጉ ጉብኝቶች ላይም ተቃውሞ የለንም" ሲሉ በፓርላማ በሚደገፈው የምስራቅ መንግስት የሊቢያ የህዝብ ስራዎች ሚኒስትር ናስር ሻርህ ኤል-ባል አል-ኦባኢዲ ረቡዕ ዕለት ለስፑትኒክ ተናግረዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ሰሜን አፍሪካዊቷ ሊቢያ ለመልሶ ግንባታዋ ከሩስያ ኩባንያዎች ጋር ለመተባበር ዝግጁ መሆኗን የሀገሪቱ ሚኒስትር አስታወቁ
ሰሜን አፍሪካዊቷ ሊቢያ ለመልሶ ግንባታዋ ከሩስያ ኩባንያዎች ጋር ለመተባበር ዝግጁ መሆኗን የሀገሪቱ ሚኒስትር አስታወቁ
Sputnik አፍሪካ
ሰሜን አፍሪካዊቷ ሊቢያ ለመልሶ ግንባታዋ ከሩስያ ኩባንያዎች ጋር ለመተባበር ዝግጁ መሆኗን የሀገሪቱ ሚኒስትር አስታወቁ "ሊቢያን መልሶ ለመገንባት በሚደረጉ ፕሮጀክቶች ላይ ከሩሲያ ኩባንያዎች ጋር ለመተባበር ምንም ተቃውሞ የለንም። በይፋ ግብዣዎች... 28.11.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-11-28T12:28+0300
2024-11-28T12:28+0300
2024-11-28T12:34+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ሰሜን አፍሪካዊቷ ሊቢያ ለመልሶ ግንባታዋ ከሩስያ ኩባንያዎች ጋር ለመተባበር ዝግጁ መሆኗን የሀገሪቱ ሚኒስትር አስታወቁ
12:28 28.11.2024 (የተሻሻለ: 12:34 28.11.2024)
ሰብስክራይብ