ኬንያ ለሩሲያ ስንዴ ላኪዎች መልካም አጋጣሚ እየፈጠረች ነው በማለት በብሄራዊ ደረጃ የግብርና ምርቶች  ደህንነት እና ጥራት ግምገማ ዳይሬክተር ተናገሩ

ሰብስክራይብ
ኬንያ ለሩሲያ ስንዴ ላኪዎች መልካም አጋጣሚ እየፈጠረች ነው በማለት በብሄራዊ ደረጃ የግብርና ምርቶች  ደህንነት እና ጥራት ግምገማ ዳይሬክተር ተናገሩ " የሩሲያ ስንዴ ላኪዎች ባለፉት ጥቂት አመታት ለኬኒያ የሚያቀርቡትን ምርት አሳድገዋል። በጎርጎሮሳዊያኑ  2022/23 የተላከው የስንዴ የምርት መጠን 1.1 ሚሊዩን ቶን ሲሆን በ2023/24 የግብርና አመት ወደ 1.5 ሚሊዩን ቶን አድጓል። ለ2024/25 820,700 ቶን የስንዴ ምርት ሩሲያ ወደ ኬንያ ልካለች" ያሉት በብሄራዊ ደረጃ የግብርና ምርቶች  ደህንነት እና ጥራት ግምገማ ዳይሬክተር የሆኑት  ሩስላን ካሃሳኖቫ ለሩሲያ የዜና ወኪል ተናግረዋል። አክለውም ኬንያ እየጨመረ ላለው  የሩሲያ ስንዴ የውጭ ንግድ ተስፋ ሰጪ ሀገር ናት ብለዋል። በአጠቃላይ በ2024/25 የግብርና አመት ኬንያ 2.6 ሚሊዮን ቶን እህል ከተለያዩ ሀገራት አስገብታለች በማለት ካሃሳኖቫ አስረድተዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0