የናይጄሪያው ፖርት ሀርኮርት ማጣሪያ ድፍድፍ ነዳጅ የማጣራት ሥራ መጀመሩ በኃይል እራስን ለመቻል አንድ እርምጃ መሆኑን የናይጄሪያ ብሄራዊ ነዳጅ ኩባንያ የስራ ኃላፊ ተናገሩ“ዛሬ የፖርት ሀርኮርት የነዳጅ ማጣሪያ በይፋ ድፍድፍ ነዳጅ ማጣራት መጀመሩ ለናይጄሪያ ትልቅ ስኬት ነው። ይህ ፈርቀዳጅ ውጤት ለሀገራችን በኃይል ራሷን የመቻል እና ለኢኮኖሚ እድገት አዲስ ዘመንን ያመለክታል” ሲሉ የናይጄሪያ ብሄራዊ ነዳጅ ኩባንያ የህዝብ ግኑኝነት ኃላፊ የሆኑት ኦሉፌሚ ሶኔዬ መግለጻቸውን የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል።እንደ ሶኔዬ ገለፃ ማጣሪያው በ 60 በመቶ አቅሙ እየሰራ ሲሆን በቀን 60,000 በርሜል ድፍድፍ ዘይት በማጣራት ላይ ነው። በዚህም የጭነት መኪናዎች ጭነት ሥራዎች ቀድሞውኑ በመካሄድ ላይ ናቸው ብለዋል።ኩባንያው ዋሪ የዘይት ማጣሪያ ለማደስ በንቃት እየሰራ መሆኑንም ሃላፊው ለዘኔሽን ጋዜጣ ጠቁመዋል።"ለፕሬዚዳንት ቦላ አህመድ ቲኑቡ፣ ለኩባንያው የቦርድ አባላት እና ኩባንያው ግሩፕ ዋና ስራአስፈፃሚ ሜሌ ክያሪ፣ ለዚህ የለውጥ ፕሮጀክት ላሳዩት የማይናወጥ ቁርጠኝነት እንኳን ደስ አላችሁ። አብረን የናይጄሪያን የኃይል መጻዒ ዕጣ ፈንታን እየቀየርን ነው!" በማለት ደምድመዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የናይጄሪያው ፖርት ሀርኮርት ማጣሪያ ድፍድፍ ነዳጅ የማጣራት ሥራ መጀመሩ በኃይል እራስን ለመቻል አንድ እርምጃ መሆኑን የናይጄሪያ ብሄራዊ ነዳጅ ኩባንያ የስራ ኃላፊ ተናገሩ
የናይጄሪያው ፖርት ሀርኮርት ማጣሪያ ድፍድፍ ነዳጅ የማጣራት ሥራ መጀመሩ በኃይል እራስን ለመቻል አንድ እርምጃ መሆኑን የናይጄሪያ ብሄራዊ ነዳጅ ኩባንያ የስራ ኃላፊ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
የናይጄሪያው ፖርት ሀርኮርት ማጣሪያ ድፍድፍ ነዳጅ የማጣራት ሥራ መጀመሩ በኃይል እራስን ለመቻል አንድ እርምጃ መሆኑን የናይጄሪያ ብሄራዊ ነዳጅ ኩባንያ የስራ ኃላፊ ተናገሩ“ዛሬ የፖርት ሀርኮርት የነዳጅ ማጣሪያ በይፋ ድፍድፍ ነዳጅ ማጣራት መጀመሩ... 27.11.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-11-27T13:35+0300
2024-11-27T13:35+0300
2024-11-27T14:04+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የናይጄሪያው ፖርት ሀርኮርት ማጣሪያ ድፍድፍ ነዳጅ የማጣራት ሥራ መጀመሩ በኃይል እራስን ለመቻል አንድ እርምጃ መሆኑን የናይጄሪያ ብሄራዊ ነዳጅ ኩባንያ የስራ ኃላፊ ተናገሩ
13:35 27.11.2024 (የተሻሻለ: 14:04 27.11.2024)
ሰብስክራይብ