የኑክሌር መሳሪያዎችን ለኬቭ መንግስት የማስተላለፍ ሃሳብ በራሱ ከሩሲያ ጋር የኑክሌር ግጭት ለማድረግ እንደመዘጋጀት ተደርጎ ሊወሰድ ይችላል ሲሉ የሩሲያ የፀጥታ ምክር ቤት ምክትል ሊቀመንበር ገለጹ

ሰብስክራይብ
የኑክሌር መሳሪያዎችን ለኬቭ መንግስት የማስተላለፍ ሃሳብ በራሱ ከሩሲያ ጋር የኑክሌር ግጭት ለማድረግ እንደመዘጋጀት ተደርጎ ሊወሰድ ይችላል ሲሉ የሩሲያ የፀጥታ ምክር ቤት ምክትል ሊቀመንበር ገለጹ“የእንዲህ አይነቱ የጦር መሳሪያዎች ዝውውር በኑክሌር መከላከያ መስክ የመንግስት ፖሊሲ መሰረታዊ መርሆዎች አንቀጽ 19 መሠረት በሀገራችን ላይ የተፈጸመ ጸብ አጫሪ ድርጊት ተደርጎ ሊወሰድ ይችላል። ውጤቱም ግልጽ ነው" ብለዋል ዲሚትሪ ሜድቬዴቭ።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0