የማእከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት በዳይመንድ ላይ የተጣለባቸው እግድ እንዲነሳ የረዷቸውን የሩሲያን መሪዎች አመሰገኑ እንደ ሩሲያ ኤምባሲ ገለፃ ባለፈው ህዳር 15 በዱባይ በተደረገው እና የዳይመንድ ንግድ እገዳው እንዲነሳ በነበረው የኪምበርሌ ሂደት ቅደመ ስብስባ ወቅት ፕሬዚዳንት ፋዩስቲን አርቼንጅ ቶዩድራ ለፕሬዚዳንት ቭላድሚን ፑቲን እገዳው እንዲነሳ ላደረጉት እርዳታ ምስጋና መላካቸውን በማእከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ የሩሲያ ኤምባሲ በመግለጫው አስታውቋል። ቶዩድራ እንዳስረዱት የሩሲያው የፋይናንስ ሚኒስቴር አንቶን ሲሉአኖቭ ሚና ከፍተኛ ነው ብለዋል ፤ የሩሲያ የፋይናንስ ሚኒስቴር ሰራተኞች ፣ በማእከላዊ አፍሪካ ውስጥ የሚገኙ የሩሲያ ባለሙያዎች እንዲሁም ሁሉም በማእከላዊ አፍሪካ ሰላም እና ፀጥታ እንዲሰፍን ድርሻቸውን ለተወጡ ሁሉ አድርሰዋል። "በማእከላዊ አፍሪካ ላይ ተጥሎ የነበረው የከበሩ ድንጋዩች ንግድ እገዳ መነሳቱ ቀጣይነት ላለው የኢኮኖሚ እድገት ልማት እና የማእከላዊ አፍሪካ ዜጎችን የኑሮ ደረጃ ለማሻሻል የተሻለ ሁኔታን ይፈጥራል" በማለት ኤምባሲው ትኩረት ሰጥቶበታል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የማእከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት በዳይመንድ ላይ የተጣለባቸው እግድ እንዲነሳ የረዷቸውን የሩሲያን መሪዎች አመሰገኑ እንደ ሩሲያ ኤምባሲ ገለፃ
የማእከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት በዳይመንድ ላይ የተጣለባቸው እግድ እንዲነሳ የረዷቸውን የሩሲያን መሪዎች አመሰገኑ እንደ ሩሲያ ኤምባሲ ገለፃ
Sputnik አፍሪካ
የማእከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት በዳይመንድ ላይ የተጣለባቸው እግድ እንዲነሳ የረዷቸውን የሩሲያን መሪዎች አመሰገኑ እንደ ሩሲያ ኤምባሲ ገለፃ ባለፈው ህዳር 15 በዱባይ በተደረገው እና የዳይመንድ ንግድ እገዳው እንዲነሳ በነበረው የኪምበርሌ ሂደት... 26.11.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-11-26T10:02+0300
2024-11-26T10:02+0300
2024-11-26T10:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የማእከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት በዳይመንድ ላይ የተጣለባቸው እግድ እንዲነሳ የረዷቸውን የሩሲያን መሪዎች አመሰገኑ እንደ ሩሲያ ኤምባሲ ገለፃ
10:02 26.11.2024 (የተሻሻለ: 10:44 26.11.2024)
ሰብስክራይብ