አሁን ባለው አለም አቀፍ ስምምነት ኦሬሽኒክ ሃይፐርሶኒክ ሚሳኤል በማሰማራት ላይ ምንም አይነት ገደብ የለም ሲሉ የሩሲያ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ርያብኮቭ ገለጹሞስኮ በአዲሱ ስታርት ስምምነት መሰረት ግዴታዎቿን እየተወጣች ነው ብለዋል።ርያብኮቭ ያነሱት ተጨማሪ ነጥቦች ፦▪ኦሬሽኒክ ጥቅም ላይ ከዋለ በኋላ አሜሪካ ሩሲያን አላናገረችም።▪ሩሲያ የአሜሪካ ሚሳኤሎች በኤሽያ ከታዩ የመካከለኛ እና አጭር ርቀት ሚሳኤሎችን የምታሳማራበትን ሁኔታ እያሰበች ነው።▪ በ1998 ሚሳኤልን መተኮስን ስለማሳወቅ በሩሲያ-አሜሪካ መካከል የተፈረመው የመግባቢያ ሰነድ አሁንም እየሰራነው ፤ በዚህም መሰረት የኦርሽኒክ መካከለኛ-ርቀት ባለስቲክ ሚሳኤል ሲተኮስ አሜሪካ እንድታውቅ ተደርጓል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
አሁን ባለው አለም አቀፍ ስምምነት ኦሬሽኒክ ሃይፐርሶኒክ ሚሳኤል በማሰማራት ላይ ምንም አይነት ገደብ የለም ሲሉ የሩሲያ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ርያብኮቭ ገለጹ
አሁን ባለው አለም አቀፍ ስምምነት ኦሬሽኒክ ሃይፐርሶኒክ ሚሳኤል በማሰማራት ላይ ምንም አይነት ገደብ የለም ሲሉ የሩሲያ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ርያብኮቭ ገለጹ
Sputnik አፍሪካ
አሁን ባለው አለም አቀፍ ስምምነት ኦሬሽኒክ ሃይፐርሶኒክ ሚሳኤል በማሰማራት ላይ ምንም አይነት ገደብ የለም ሲሉ የሩሲያ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ርያብኮቭ ገለጹሞስኮ በአዲሱ ስታርት ስምምነት መሰረት ግዴታዎቿን እየተወጣች ነው ብለዋል።ርያብኮቭ... 25.11.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-11-25T22:02+0300
2024-11-25T22:02+0300
2024-11-25T22:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
አሁን ባለው አለም አቀፍ ስምምነት ኦሬሽኒክ ሃይፐርሶኒክ ሚሳኤል በማሰማራት ላይ ምንም አይነት ገደብ የለም ሲሉ የሩሲያ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ርያብኮቭ ገለጹ
22:02 25.11.2024 (የተሻሻለ: 22:44 25.11.2024)
ሰብስክራይብ