በቡርኪናፋሶ የሚገኙ አሸባሪ ቡድኖች ይጠቀሙበታል የተባለ የነዳጅ ኮንትሮባንድ መረብ ፈረሰ የቡርኪናፋሶ ወታደራዊ ሃይል በሀገሪቱ መካከለኛ-ምስራቅ ክልል በዛብሬ ከተማ ጥቅምት 28 ቀን 7,300 ሊትር ነዳጅ በቁጥጥር ስር አውሏል። ወደ አሸባሪዎች እያመራ ነው ተብሎ የተጠረጠረው ነዳጅ፤ በቡርኪናቤ ብሔራዊ ሃይድሮካርቦን ኩባንያ ተወግዷል።ዜናውን በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
በቡርኪናፋሶ የሚገኙ አሸባሪ ቡድኖች ይጠቀሙበታል የተባለ የነዳጅ ኮንትሮባንድ መረብ ፈረሰ
በቡርኪናፋሶ የሚገኙ አሸባሪ ቡድኖች ይጠቀሙበታል የተባለ የነዳጅ ኮንትሮባንድ መረብ ፈረሰ
Sputnik አፍሪካ
በቡርኪናፋሶ የሚገኙ አሸባሪ ቡድኖች ይጠቀሙበታል የተባለ የነዳጅ ኮንትሮባንድ መረብ ፈረሰ የቡርኪናፋሶ ወታደራዊ ሃይል በሀገሪቱ መካከለኛ-ምስራቅ ክልል በዛብሬ ከተማ ጥቅምት 28 ቀን 7,300 ሊትር ነዳጅ በቁጥጥር ስር አውሏል። ወደ አሸባሪዎች እያመራ... 24.11.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-11-24T12:38+0300
2024-11-24T12:38+0300
2024-11-24T13:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
በቡርኪናፋሶ የሚገኙ አሸባሪ ቡድኖች ይጠቀሙበታል የተባለ የነዳጅ ኮንትሮባንድ መረብ ፈረሰ
12:38 24.11.2024 (የተሻሻለ: 13:14 24.11.2024)
ሰብስክራይብ