ኢትዮጵያ ለዘላቂ እድገት መሰረት ነው የተባለ የጥራት መንደር ከፈተች

ሰብስክራይብ
ኢትዮጵያ ለዘላቂ እድገት መሰረት ነው የተባለ የጥራት መንደር ከፈተች ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፤ በዘመናዊ ቴክኖሎጂዎች የተደራጀውን የጥራት መንደር መርቀው ከፍተዋል፡፡ የጥራት መንደሩ የኢትዮጵያ ስነ-ልክ ኢንስቲትዩት፣ የኢትዮጵያ አክሪዲቴሽን አገልግሎት፣ የኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ባለስልጣን፣ የኢትዮጵያ ደረጃዎች ኢንስቲትዩት እና የኢትዮጵያ ተስማሚነት ምዘና ድርጅትን ያካተተ ነው፡፡ የጥራት መንደሩ የተቀናጀና ደረጃውን የጠበቀ የጥራት አግልግሎት መስጠት ያስችላል የተባለ ሲሆን መንደሩን ገንብቶ ለማጠናቀቅ 7 ዓመት ወስዷል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0