ኢትዮጵያ ለዘላቂ እድገት መሰረት ነው የተባለ የጥራት መንደር ከፈተች ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፤ በዘመናዊ ቴክኖሎጂዎች የተደራጀውን የጥራት መንደር መርቀው ከፍተዋል፡፡ የጥራት መንደሩ የኢትዮጵያ ስነ-ልክ ኢንስቲትዩት፣ የኢትዮጵያ አክሪዲቴሽን አገልግሎት፣ የኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ባለስልጣን፣ የኢትዮጵያ ደረጃዎች ኢንስቲትዩት እና የኢትዮጵያ ተስማሚነት ምዘና ድርጅትን ያካተተ ነው፡፡ የጥራት መንደሩ የተቀናጀና ደረጃውን የጠበቀ የጥራት አግልግሎት መስጠት ያስችላል የተባለ ሲሆን መንደሩን ገንብቶ ለማጠናቀቅ 7 ዓመት ወስዷል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ ለዘላቂ እድገት መሰረት ነው የተባለ የጥራት መንደር ከፈተች
ኢትዮጵያ ለዘላቂ እድገት መሰረት ነው የተባለ የጥራት መንደር ከፈተች
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ ለዘላቂ እድገት መሰረት ነው የተባለ የጥራት መንደር ከፈተች ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፤ በዘመናዊ ቴክኖሎጂዎች የተደራጀውን የጥራት መንደር መርቀው ከፍተዋል፡፡ የጥራት መንደሩ የኢትዮጵያ ስነ-ልክ ኢንስቲትዩት፣ የኢትዮጵያ አክሪዲቴሽን... 24.11.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-11-24T11:52+0300
2024-11-24T11:52+0300
2024-11-24T12:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий