የሩሲያ ወታደሮች በዶንዬትስክ ህዝባዊ ሪፐብሊክ ውስጥ የሚገኘውን ኖቮድሚትሮቭካ አካባቢ ነፃ እንዳወጡ የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀበሚኒስቴሩ ሳምንታዊ ሪፖርት የተነሱ ተጨማሪ ቁልፍ መግለጫዎች፦ 🟠 የሩሲያ ጦር አምስት አሜሪካ ሰር አታካምስ ሚሳኤሎች እና ሁለት እንግሊዝ ሰር ስቶርም ሻዶ ክሩዝ ሚሳኤሎችን መትቶ ጥሏል። 🟠 የሩሲያ ጦር ሃይሎች በኪንዝሃል ሃይፐርሶኒክ የአየር ባልስቲክ ሚሳኤል ጭምር 30 የቡድን ጥቃቶችን በዩክሬን ወታደራዊ-ኢንዱስትሪ ኮምፕሌክስ ተቋማት ላይ አካሂዷል። 🟠 82 የዩክሬን ወታደሮች 52 የሚሆኑት በሩሲያ ኩርስክ ክልል በግኑኝነት መስመሮች እጃቸውን ሰጥተዋል።ዜናውን በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- ለአንድሮይድ ስልኮች በዚህ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የሩሲያ ወታደሮች በዶንዬትስክ ህዝባዊ ሪፐብሊክ ውስጥ የሚገኘውን ኖቮድሚትሮቭካ አካባቢ ነፃ እንዳወጡ የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
የሩሲያ ወታደሮች በዶንዬትስክ ህዝባዊ ሪፐብሊክ ውስጥ የሚገኘውን ኖቮድሚትሮቭካ አካባቢ ነፃ እንዳወጡ የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ ወታደሮች በዶንዬትስክ ህዝባዊ ሪፐብሊክ ውስጥ የሚገኘውን ኖቮድሚትሮቭካ አካባቢ ነፃ እንዳወጡ የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀበሚኒስቴሩ ሳምንታዊ ሪፖርት የተነሱ ተጨማሪ ቁልፍ መግለጫዎች፦ 🟠 የሩሲያ ጦር አምስት አሜሪካ ሰር አታካምስ... 22.11.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-11-22T15:21+0300
2024-11-22T15:21+0300
2024-11-22T15:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የሩሲያ ወታደሮች በዶንዬትስክ ህዝባዊ ሪፐብሊክ ውስጥ የሚገኘውን ኖቮድሚትሮቭካ አካባቢ ነፃ እንዳወጡ የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
15:21 22.11.2024 (የተሻሻለ: 15:44 22.11.2024)
ሰብስክራይብ